ሀድያ ሆሳዕና አንድ ተጫዋች ሲያስፈርም የወጣቱን ተከላካይ ውልም አድሷል

በክለቡ መቀመጫ ከተማ በሆነችው ሆሳዕና የቅድመ ውድድር ዝግጅቱን እየከወነ የሚገኘው ሀድያ ሆሳዕና የአንድ ተጫዋች ዝውውር ሲፈፅም…

አዳማ ከተማ ሁለት የጋና ዜግነት ያላቸውን ተጫዋቾች አስፈረመ

በአሰልጣኝ ይታገሱ እንዳለ መሪነት በባቱ ከተማ የቅድመ ውድድር ዝግጅቱን እየሰራ የሚገኘው አዳማ ከተማ ሁለት ጋናዊ ተጫዋቾችን…

የ2015 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ1ኛ ዙር መርሐ-ግብር ማሻሻያ ለምን ተደረገበት?

መስከረም 20 እንደሚጀመር የሚጠበቀው የቀጣይ ዓመት የሊጉ ውድድር ላይ በአንዳንድ ጨዋታዎች ማሻሻያ የተደረገበትን ምክንያት ሶከር ኢትዮጵያ…

ጋናዊው የመሀል ተከላካይ ብርቱካናማዎቹን ተቀላቅሏል

ድሬዳዋ ከተማ በመሀል ተከላካይ ቦታ ላይ የውጪ ሀገር ዜጋ ተጫዋች አስፈርሟል። በአሰልጣኝ ዮርዳኖስ አባይ እየተመሩ መጪውን…

መቻል የሁለት ተጫዋቾችን ዝውውር ፈፅሟል

ስብስቡን እንደ አዲስ እያዋቀረ የሚገኘው መቻል ሁለት ተጫዋቾችን አስፈርሟል። በቀጣዩ የውድድር ዓመት በአሠልጣኝ ፋሲል ተካልኝ እየተመራ…

በዋልያው ስብስብ የሚገኙት የፈረሰኞቹ ተጫዋቾች ወደ ሀገር ቤት ተመልሰዋል

ከነገ በስትያ ከሱዳኑ አል-ሜሪክ ጋር የአቋም መፈተሻ ጨዋታ የሚያደርጉት ቅዱስ ጊዮርጊሶች በብሔራዊ ቡድኑ ውስጥ የሚገኙትን ተጫዋቾቻቸውን…

መቻል በአማካይ እና ተከላካይ ቦታ የሚጫወት ተጨዋች አስፈርሟል

በአሠልጣኝ ፋሲል ተካልኝ የሚመራው መቻል ተጨማሪ ተጫዋች ወደ ስብስቡ ቀላቅሏል። የቀድሞ ስሙን መቻል ዳግም ያገኘው የሊጉ…

ድሬዳዋ ከተማ ሁለት ረዳት አሰልጣኞችን ሾሟል

የምስራቁ ክለብ ድሬዳዋ ከተማ ሁለት ረዳት አሰልጣኞችን ወደ ስብስቡ አካቷል፡፡ አሰልጣኝ ዮርዳኖስ አባይን በዋና አሰልጣኝነት ከቀጠሩ…

ሲዳማ ቡና ናይጄሪያዊ አጥቂ አስፈርሟል

በተጠናቀቀው የውድድር ዓመት ሦስተኛ ደረጃን ይዞ ያጠናቀቀው ሲዳማ ቡና ሦስተኛ የውጪ ዜጋ ተጫዋች ወደ ስብስቡ ቀላቅሏል።…

ፈረሰኞቹ አሰልጣኝ ዘሪሁን ሸንገታን ዋና አሰልጣኝ አድርገው ሾመዋል

በተጠናቀቀው የውድድር ዘመን ፈረሰኞቹን በጊዜያዊነት እየመሩ የቆዮት አሰልጣኝ ዘሪሁን ሸንገታ የቡድኑ ዋና አሰልጣኝ በመሆን ተሹመዋል። ቅዱስ…