የትግራይ እና አማራ ክልል ክለቦች ዛሬ ባደረጉት ስብሰባ የእርስ በርስ ጨዋታዎቻቸውን በየሜዳቸው ለማድረግ ተስማምተዋል። ዛሬ በጁፒተር…
01 ውድድሮች
የኢትዮጵያ ዋንጫ ዛሬ በተደረገ ጨዋታ ተጀመረ
የ2011 የኢትዮጵያ ዋንጫ ዛሬ ሽረ ላይ በተደረገ ጨዋታ ሲጀምር ስሑል ሽረ ሲዳማ ቡናን አሸንፏል። ጨዋታው በመደበኛው…
ኢትዮጵያ ዋንጫ ፡ ስሑል ሽረ ከ ሲዳማ ቡና – ቀጥታ የውጤት መግለጫ
ረቡዕ ታኅሳስ 3 ቀን 2011 FT ስሑል ሽረ 2-2 ሲዳማ ቡና 21′ ልደቱ ለማ 78′ ክብሮም…
Continue Readingወልዋሎ የስድስተኛ ሳምንት ጨዋታው የቀን ለውጥ እንዲደረግበት ጠየቀ
በስድስተኛ ሳምንት የመክፈቻ ጨዋታ ቅዳሜ በሜዳው ድሬዳዋ ከተማን ለመግጠም መርሐ ግብር የወጣለት ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ ወደ…
በፕሪምየር ሊጉ ስድስተኛ ሳምንት አንድ ጨዋታ ወደ ሌላ ጊዜ ተሸጋግሯል
የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ስድስተኛ ሳምንት ጨዋታዎች በዚህ ሳምንት መጨረሻ እንደሚካሄዱ ሲጠበቅ አንድ ጨዋታ ወደ ሌላ ጊዜ…
መቐለ 70 እንደርታ በመርሐ ግብር መቆራረጥ ዙርያ ቅሬታውን ገለፀ
መቐለ 70 እንደርታ ሊጉ መቆራረጡ ቡድኑን እየጎዳው መሆኑን በይፋዊ ደብዳቤ ገለፀ። በዚህ ዓመት መጀመርያ ስያሜው ከመቐለ…
የአሰልጣኞች አስተያየት| መከላከያ 0-1 ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ
በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 5ኛ ሳምንት የመጨረሻ ጨዋታ ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርስቲ ከሜዳው ውጭ መከላከያን 1-0 ማሸነፍ ችሏል።…
ሪፖርት | ወልዋሎ ከሜዳው ውጪ ወሳኝ ድል አስመዝግቧል
በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 5ኛ ሳምንት የመጨረሻ መርሐግብር አዲስአበባ ስታዲየም ላይ መከላከያን የገጠመው ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርስቲ በአፈወርቅ…
የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አምስተኛ ሳምንት – ቀጥታ የውጤት መግለጫ
እሁድ የካቲት 10 ቀን 2011 FT መቐለ 70 እ. 1-0 ባህር ዳር ከተማ [read more=”ዝርዝር” less=”Read…
Continue Readingቅድመ ጨዋታ ዳሰሳ | መከላከያ ከ ወልዋሎ ዓ.ዩ
ላለፉት ሦስት ቀናት ስድስት ጨዋታዎች በተደረጉበት የኢትዮጵያ ፕሪምየት ሊግ አምስተኛ ሳምንት ዛሬ መከላከያ እና ወልዋሎ ዓ.ዩ…
Continue Reading