በአሥረኛ ሣምንት ጨዋታዎች ላይ ጎልተው በወጡ ተጫዋቾች ይህንን ምርጥ ቡድን ሠርተናል። አደራደር 4-2-2-2 ግብ ጠባቂ ቢኒያም…
Continue Readingፕሪምየር ሊግ

የአሰልጣኞች አስተያየት | ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 0-1 ወላይታ ድቻ
ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በሳምንቱ የማሳረጊያ ጨዋታ የመጀመሪያ ሽንፈቱን በወላይታ ድቻ ካስተናገደ በኋላ አሰልጣኞች ለሶከር ኢትዮጵያ የድኅረ…

ሪፖርት | ወላይታ ድቻ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክን ያለመሸነፍ ጉዞ ገቷል
እጅግ ማራኪ በነበረው የሣምንቱ ምርጥ ጨዋታ ወላይታ ድቻ በአዛርያስ አቤል ብቸኛ ግብ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክን 1ለ0…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ወልቂጤ ከተማ 0-1 ፋሲል ከነማ
ዐፄዎቹ በጌታነህ ከበደ ብቸኛ ጎል ሠራተኞቹን 1ለ0 ከረቱበት ጨዋታ መጠናቀቅ በኋላ አሰልጣኞች ከሶከር ኢትዮጵያ ጋር ቆይታ…

ሪፖርት | ፋሲል ከነማ ተከታታይ ድል ተቀዳጅቷል
ዐፄዎቹ በጌታነህ ከበደ ግሩም የቅጣት ምት ግብ ሠራተኞቹን 1ለ0 ረተዋል። በዕለቱ ቀዳሚ መርሐግብር ወልቂጤ ከተማ እና…

መረጃዎች| 41ኛ የጨዋታ ቀን
የአስረኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ነገ ይገባደዳል፤ የዕለቱን ሁለት ጨዋታዎች የተመለከቱ መረጃዎችም እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል። ወልቂጤ ከተማ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ባህርዳር ከተማ 0-0 ሀምበርቾ
“ለተመልካች ምቾት የሚሰጥ ጨዋታ አይደለም” አሰልጣኝ ደግአረገ ይግዛው “አንድም ነጥብ ቢሆን ቡድንህን ያነሳሳል” አሰልጣኝ ብሩክ ሲሳይ…

ሪፖርት | ሀምበርቾዎች ከተከታታይ አምስት ሽንፈቶች በኋላ ነጥብ አግኝተዋል
ቀዝቃዛ የነበረው የባህር ዳር ከተማ እና የሀምበርቾ ጨዋታ 0-0 ተጠናቋል። በምሽቱ መርሐግብር ባህር ዳር ከተማ እና…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ኢትዮጵያ መድን 1-2 ድሬዳዋ ከተማ
“ከፍተኛ ትግል አድርገን ጥሩ ውጤት ማስመዝገብ ችለናል” አሰልጣኝ አስራት አባተ “ሽንፈት ላይ ስትሆን ሁልጊዜ በጣም ስህተቶች…

ሪፖርት | ድሬዳዋ ከተማ ከናፈቀው ድል ጋር ታርቋል
ብርቱካናማዎቹ በቻርለስ ሙሴጌ እና ካርሎስ ዳምጠው ግቦች ኢትዮጵያ መድንን 2-1 በመርታት ወሳኝ ድል ተቀዳጅተዋል። በዕለቱ ቀዳሚ…