ነገ እንደሚደረጉ የሚጠበቁ የሊጉን ሁለት ጨዋታዎች የተመለከቱ ቅድመ መረጃዎች እንደሚከተለው አሰባስበናል። መቻል ከ ሀዋሳ ከተማ አንድ…
ፕሪምየር ሊግ

የአሰልጣኞች አስተያየት| አዳማ ከተማ 0-1 ለገጣፎ ለገዳዲ
\”የሆነ ሰዓት ላይ ልናሸንፋቸው እንደምንችል ገምተን ነበር\” ዘማርያም ወልደግዮርጊስ \”በዚህ ዓመት እንደዚህ የወረድንበት ጨዋታ የለም\” ይታገሱ…

ሪፖርት | አማኑኤል አረቦ በሽርፍራፊ ሰከንድ ለገጣፎን ድል አቀዳጅቷል
ለተመልካች ሳቢ ባልነበረው የሳምንቱ የመጀመሪያ ጨዋታ ከሊጉ የወረደው ለገጣፎ ለገዳዲ አዳማ ከተማን 1ለ0 ረቷል። ለገጣፎ ለገዳዲ…

ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ | 25ኛ ሳምንት ምርጥ 11
የተጠናቀቀውን የ25ኛ ሳምንት የሊጉ ጨዋታዎችን ተንተርሰን ነጥረው የወጡ ተጫዋቾች እና አሰልጣኝ መርጠናል። አሰላለፍ (4-3-3) ግብ ጠባቂ…

አርባምንጭ ከተማ እና ወላይታ ድቻ ጠንከር ያለ ቅጣት ተላልፎባቸዋል
የአርባምንጭ ከተማ እና ወላይታ ድቻ ደጋፊዎች በፈፀሙት ያልተገባ ድርጊት ቅጣት ሲተላለፍባቸው የሳምንቱ ውሳኔዎችም ተያይዘው ወጥተዋል። የቤትኪንግ…

የአሰልጣኞች አስተያየት| ኤሌክትሪክ 2 – 2 መቻል
\”በመውረዳችን በጣም አዝኛለው\” ስምዖን አባይ \”አቻ መጠናቀቁ ተገቢ ነው ብዬ አላስብም ፤ ሦስት ነጥብ ይገባን ነበር\”…

ሪፖርት | ኢትዮ ኤሌክትሪክ ወደ ከፍተኛ ሊግ መውረዱን ባረጋገጠበት ጨዋታ ከመቻል ጋር ነጥብ ተጋርቷል
ሁለቱን የመዲናይቱ ክለቦች ያገናኘው ጨዋታ 2ለ2 ሲጠናቀቅ ኢትዮ ኤሌክትሪክ በመጣበት ዓመት ወደ ታችኛው የሊግ ዕርከን መውረዱ…

የአሰልጣኞች አስተያየት| ሀዋሳ ከተማ 2 – 2 ኢትዮጵያ መድን
\”የተቆጠሩብን ፍፁም ቅጣት ምቶች ዋጋ አስከፍለውናል\” ዘርዓይ ሙሉ \”የቆመ ኳስ ሲገባብህ የጥንቃቄ ችግር ነበር ማለት ነው\”…

ሪፖርት | በሁለት አጋማሾች የተቆጠሩ አራት ግቦች ሀዋሳ እና መድንን ነጥብ አጋርተዋል
ሲሞን ፒተር እና ሰዒድ ሀሰን በሁለቱም አጋማሾች ለክለቦቻቸው ያስቆጠሯቸው ግቦች ሀዋሳ ከተማ እና ኢትዮጵያ መድንን 2ለ2…