የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 6ኛ ሳምንት ጨዋታዎችን በመንተራስ ተከታዩን የሳምንቱ ምርጥ ቡድን ሰርተናል። አሰላለፍ 4-3-3 ግብ ጠባቂ…
Continue Readingፕሪምየር ሊግ
የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አክሲዮን ማህበር ቅጣቶችን አስተላልፏል
የስድስተኛ ሳምንት መርሐግብርን በመንተራስ አራት ተጫዋቾች እና ሦስት ክለቦች ጠንከር ያሉ ቅጣቶችን አስተናግደዋል። የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ…
የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ | የአራተኛ ሣምንት ምርጥ 11
በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አራተኛ ሣምንት ጎልተው የወጡ ተጫዋቾችን መሠረት በማድረግ ይህንን ምርጥ ቡድን ሠርተናል። አደራደር: 4-4-2…
Continue Reading
የአሰልጣኞች አስተያየት | ወላይታ ድቻ 0-1 መቻል
“ዕድለኛ በመሆናችን እንጂ የጠበቅነውን ያህል አይደለም የነበረው እንቅስቃሴ” አሰልጣኝ ገብረክርስቶስ ቢራራ “እነርሱ ዕድለኞች ነበሩ ውጤቱን አግኝተውታል”…
ሪፖርት | መቻል ወደ ድል ተመልሷል
በሳምንቱ የመጨረሻ መርሐግብር መቻል በበረከት ደስታ ድንቅ ግብ ወላይታ ድቻን 1-0 ረቷል። በሳምንቱ የመጨረሻ መርሐግብር በወላይታ…
የአሰልጣኞች አስተያየት | ፋሲል ከነማ 2-0 ኢትዮጵያ ቡና
“ዋንጫ የሂደት ውጤት ስለሆነ አሁን ላይ ሆኜ እዛ ጫና ውስጥ እንዲገቡ አልፈልግም” አሰልጣኝ ውበቱ አባተ “ክለቡን…
ሪፖርት | ተጠባቂው ጨዋታ በዐፄዎቹ አሸናፊነት ተጠናቋል
በበርካታ ደጋፊዎች ታጅቦ በተደረገው የሳምንቱ ተጠባቂ ጨዋታ ፋሲል ከነማ በአማኑኤል ገብረሚካኤል ግቦች ኢትዮጵያ ቡናን 2-0 ረቷል።…
መረጃዎች| 16ኛ የጨዋታ ቀን
የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አራተኛ ሳምንት መቋጫ የሆኑት ሁለት ተጠባቂ ጨዋታዎችን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አዘጋጅተንላችኋል። ፋሲል ከነማ…
የአሰልጣኞች አስተያየት | ቅዱስ ጊዮርጊስ 2-2 አዳማ ከተማ
“ከእኛ ቡድን ጋር ማንም ቡድን ቢጫወት ተመሳሳይ ሁለት መቶ ፐርሰንት ኢነርጂ ነው የሚሰጥህ” አሰልጣኝ ዘሪሁን ሸንገታ…
ሪፖርት | ፈረሠኞቹ በሁለት ግብ ከመመራት ተነስተው ነጥብ ተጋርተዋል
በበርካታ ደጋፊዎች ታጅቦ የተደረገው የቅዱስ ጊዮርጊስ እና የአዳማ ከተማ ጨዋታ እጅግ ማራኪ ፉክክር ተደርጎበት 2-2 ተጠናቋል።…

