ፈረሰኞቹ ሁለገቡን ተጫዋች ለማስፈረም ተቃርበዋል

ባለፉት ዓመታት በሀምበሪቾ ቆይታ ያደረገው የመስመር አጥቂ ማረፊያው ቅዱስ ጊዮርጊስ ለመሆን ተቃርቧል። በአሰልጣኝ ፋሲል ተካልኝ የሚመሩት…

አዞዎቹ ቶጎዋዊ የግብ ዘብ ለማስፈረም ተስማሙ

አርባምንጭ ከተማ ቶጓዋዊ ግብጠባቂ ወደ ስብስባቸው ለመቀላቀል ከስምምነት ደርሰዋል። የተጫዋቾች ውል በማራዘም እና አዳዲስ ተጫዋቾችን ወደ…

ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የማጣሪያ ጨዋታቸውን በድል ጀምረዋል

የካፍ ሴቶች ቻምፒዮንስ ሊግ የሴካፋ ዞን ማጣሪያ ዛሬ በአዲስ አበባ ስታዲየም ሲጀመር ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ራዮን…

ስሑል ሽረ የቀድሞ ተጫዋቹን ለማስፈረም ተስማማ

ጋናዊው ስሑል ሽረ ለመቀላቀል የተስማማ አስራ አንደኛው ተጫዋች ለመሆን ተቃርቧል። ቀደም ብለው ሱሌይማን መሐመድ፣ አሌክስ ኪታታ፣…

የሴካፋ የመክፈቻ ጨዋታ በአዲስ አበባ ስታዲየም ይደረጋል

በአበበ ቢቂላ ስታዲየም እንደሚደረግ ተገልፆ የነበረው የሴካፋ ውድድር የመክፈቻው ጨዋታ ወደ አዲስ አበባ ስታዲየም መዞሩ ታውቋል።…

ፈረሰኞቹ የቀድሞ ተጫዋቻቸው አስፈረሙ

የዓብስራ ሙልጌታ ከአራት ዓመታት በኋላ ወደ አሳዳጊ ቡድኑ ተመልሷል። በአሰልጣኝ ፋሲል ተካልኝ እየተመሩ የቅድመ ውድድር ዝግጅታቸውን…

የ2017 የውድድር ዘመን የዕጣ ማውጣት ሥነ ስርዓት በቀጣይ ሳምንት ይካሄዳል

በአስራ ዘጠኝ ቡድኖች የሚሳተፉበት የቀጣይ ዓመት የውድድር ዘመን የዕጣ ማውጣት መርሐ-ግብረ በቀጣይ ሳምንት ይከናወናል። አክስዮን ማህበር…

አሰልጣኝ ግርማ ታደሰ ምክትሎቻቸውን አሳውቀዋል

በመቀመጫ ከተማቸው ዝግጅታቸውን የጀመሩት አሰልጣኝ ግርማ ታደሰ አብረዋቸው የሚሠሩትን ምክትሎቻቸውን አሳውቀዋል። ከሀዲያ ሆሳዕና ጋር ለቀጣዮቹ ዓመታት…

አማካዩ ወደ እናት ክለቡ ለመመለስ ተስማማ

ቀደም ብለው በርከት ያሉ ዝውውሮችን ያገባደዱት ስሑል ሽረዎች ቡድናቸውን ማጠናከር ቀጥለውበታል። በዝውውሩ ንቁ ተሳታፊ በመሆን ቡድናቸውን …

ፈረሰኞቹ የቅድመ ውድድር ዝግጅታቸውን ሊጀምሩ ነው

የቀድሞው አሰልጣኛቸውን ዳግም ያገኙት ቅዱስ ጊዮርጊሶች የቅድመ ውድድር ዝግጅታቸውን በቢሾፍቱ ከተማ ማከናወን ይጀምራሉ። ያለፈውን የውድድር ዘመን…