የአሰልጣኞች አስተያየት | ሀዲያ ሆሳዕና 1-2 ኢትዮጵያ ቡና

\”በእንደዚህ ዓይነት ሜዳ እንደዚህ ዓይነት ጨዋታ ተጫውተህ ማሸነፍ ትልቅ ነገር ነው\” አሰልጣኝ ዮሴፍ ተስፋዬ \”ጭቃው ትንሽ…

ሪፖርት | ኢትዮጵያ ቡና በመጀመሪያ አጋማሽ ጎሎች ድል አድርጓል

ኢትዮጵያ ቡና በአማኑኤል ዮሐንስ እና መስፍን ታፈሰ ጎሎች ሀድያ ሆሳዕናን 2-1 በማሸነፍ ደረጃውን ከፍ አድርጓል። ሀድያ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ኢትዮጵያ መድን 0-2 ወልቂጤ ከተማ

\”የሜዳው ጭቃማነት እና የኛ የተቀዛቀዘ አቀራረብ ጨዋታውን ከባድ አድርጎብናል።\” – ምክትል አሰልጣኝ ለይኩን ታደሰ \”በዚህ ዓይነት…

ሪፖርት | የጌታነህ ከበደ ሁለት ግቦች ወልቂጤን ከወራጅ ቀጠናው ፈቀቅ አድርጓል

ወልቂጤ ከተማ ጌታነህ ከበደ በፍፁም ቅጣት ምት እና በጨዋታ ባስቆጠራቸው ግቦች ኢትዮጵያ መድንን 2ለ0 በማሸነፍ ከወራጅ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ሲዳማ ቡና 0-0 ወላይታ ድቻ

\”ምንም እንኳን ዝናቡ ቆመ እንጂ ሜዳው ጉልበት እና ኃይል የሚጠይቅ ነው\” አሰልጣኝ ስዩም ከበደ \”ሜዳው ከነበረበው…

ሪፖርት | በሁለት ቀናት የተስተናገደው ጨዋታ ያለ ጎል ተጠናቋል

ትላንት በዝናብ ተቋርጦ ዛሬ በሁለተኛው አጋማሽ የቀጠለው የወላይታ ድቻ እና ሲዳማ ቡና ጨዋታ 0-0 ተቋጭቷል። ሲዳማ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ድሬዳዋ ከተማ 2-1 ፋሲል ከነማ

\”ውጤቱ ይገባናል\” አሰልጣኝ አስራት አባተ \”ጨዋታውን ማሸነፍ ነበረብን\” አሰልጣኝ አሸናፊ በቀለ ብርቱካናማዎቹ ዐፄዎቹን አሸንፈው ደረጃቸው ሽቅብ…

ሪፖርት | በሁለት አጋማሾች የተቆጠሩ ጎሎች ድሬዳዋን ባለ ድል አድርገዋል

ድሬዳዋ ከተማ በሁለቱ የውጪ ዜጋ ተጫዋቾች ጎል ፋሲል ከነማን 2-1 አሸንፏል። በጨዋታው ድሬዳዋ ከተማ ወልቂጤው ድላቸው…

መረጃዎች | 98ኛ የጨዋታ ቀን

በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 26ኛ ሳምንት ሦስተኛ ቀን የሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎችን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አሰናድተናል። ድሬዳዋ…

ሪፖርት | አርባምንጭ ከተማ ከሰባት ጨዋታዎች በኋላ ከድል ጋር ታርቋል

በአዲሱ ጊዜያዊ አሰልጣኙ እየተመራ የመጀመሪያ ጨዋታውን ያደረገው አርባምንጭ ከተማ ከሊጉ የወረደውን ኢትዮ ኤሌክትሪክን 4-0 በማሸነፍ በሊጉ…