የፈረሰኞቹ ግብ ጠባቂ ባህሩ ነጋሽ የግብ ተሳትፎ ባደረገበት ጨዋታ ፈረሰኞቹ ብርቱካናማዎቹን ረተዋል። ድሬዳዋ ከተማ በ14ኛው ሳምንት…
ሪፖርት
ሪፖርት| ኢትዮጵያ መድን በአስደናቂ ጉዞው ቀጥሏል
ኢትዮጵያ መድኖች በሰንጠረዡ ወደ 2ኛ ደረጃ ከፍ ያሉበትን ወሳኝ ድል ተቀዳጅተዋል። ኢትዮጵያ መድኖች ወላይታ ድቻን ካሸነፈው…
ሪፖርት | ቡናማዎቹ ወደ ድል ተመልሰዋል
ናይጄሪያዊው አማካይ ዲቫይን ዋቹኩዋ ባስቆጠራት ብቸኛ ጎል ቡናማዎቹ ወደ ድል ሲመለሱ ዐፄዎቹ ከአምስት ጨዋታ በኋላ ሽንፈት…
ሪፖርት | የጦና ንቦቹ ከአምስት ሳምንት በኋላ ከድል ጋር ታርቀዋል
ወላይታ ድቻዎች ከናፈቃቸው ድል ጋር የታረቁበትን ውጤት በወልዋሎን በማሸነፍ ሲያሳኩ ወልዋሎዎች በአንፃሩ የዓመቱ የመጀመርያ ድላቸውን ለማሳካት…
ሪፖርት | ሲዳማ ቡና እና መቐለ 70 እንደርታ ነጥብ ተጋርተዋል
የሊጉ አስራ አራተኛ ሳምንት የሦስተኛ ቀን መርሐ ግብር ሲዳማ ቡናን ከመቐለ 70 እንደርታ አገናኝቶ ያለ ጎል…
ሪፖርት | የሊጉ መሪ መቻል ነጥብ ጥሏል
በምሽቱ መርሃግብር ብርቱካናማዎቹ ከወቅቱ የሊጉ መሪ ጋር ነጥብ ተጋርተዋል። መቻሎች በ13ኛው ሳምንት ስሑል ሽረን ከረቱበት ቋሚ…
ሪፖርት | ሻምፕዮኖቹ ከወራጅ ቀጠናው የወጡበትን ድል አሳክተዋል
የአዲስ ግደይ አስደናቂ የቅጣት ምት ጎል ንግድ ባንኮች ከስድስት የጨዋታ ሳምንት በኋላ ከድል ጋር እንዲታረቁ አድርጋለች።…
ሪፖርት | አዞዎቹ ወደ ድል ተመልሰዋል
አዞዎቹ በመጀመሪያ አጋማሽ ባስቆጠሩት ሁለት ግቦች አዳማ ከተማን 2-0 በማሸነፍ ወሳኝ ሶስት ነጥብ አሳክተዋል። አርባምንጭ ከተማ…
ሪፖርት| ኢትዮጵያ መድን ወደ መሪዎቹ የተጠጋበትን ወሳኝ ድል አስመዝግቧል
ግብ ጠባቂው አቡበከር ኑራ ግብ የሆነ ኳስ አመቻችቶ ባቀበለበት ጨዋታ ኢትዮጵያ መድን ወላይታ ድቻን አሸንፏል። ወላይታ…
ሪፖርት | ፋሲል ከነማ እና ሀዲያ ሆሳዕና ነጥብ ተጋርተዋል
የማርቲን ኪዛ የ80ኛው ደቂቃ ግብ ፋሲል ከነማ ከሀዲያ ሆሳዕና ነጥብ እንዲጋሩ አስችላለች። ሀዲያ ሆሳዕናዎች በመጨረሻው ጨዋታ…

