ስሑል ሽረ ሁለት ተጫዋቾችን አስፈረመ

ባለፈው ሳምንት ወደ ዝውውር የገባው ስሑል ሽረ ሁለት ተጫዋች አስፈርሟል፡፡ ደሳለኝ ደባሽ ወደ ቀድም ክለቡ የሚመልሰውን…

ሰበታ ከተማ አጥቂ አስፈረመ

ከሀዋሳ ከተማ ጋር ቅድመ ስምምነት ፈፅሞ የነበረው አጥቂ ለሰበታ ከተማ ፈረመ፡፡ በያዝነው ሳምንት አዲስ አሰልጣኝ እንደሚቀጥሩ…

ሴቶች ፕሪምየር ሊግ | ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ተጨማሪ ተጫዋች አስፈርሟል

በሳምንቱ መጀመሪያ የዝውውር ገበያውን በይፋ የተቀላቀለው ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከደቂቃዎች በፊት ተጨማሪ ወሳኝ ተጫዋች የግሉ አድርጓል።…

ናይጄሪያዊው አጥቂ በዛሬው ዕለት ከመቐለ ጋር ለመቀጠል ፊርማውን አኖረ

ኦኪኪ አፎላቢ በዛሬው ዕለት ለተጨማሪ አመት በመቐለ 70 እንደርታ ለመቆየት ፊርማውን አኑሯል፡፡ በ2010 ከጅማ አባጅፋር ጋር…

አዳማ ከተማ በርካታ ተጫዋቾችን በሙከራ ተመልክቶ ሊያስፈርም ነው

የፋይናንስ ችግሮቹን ለመቅረፍ ከሰሞኑ እንቅስቃሴ እያደረገ የሚገኘው አዳማ ከተማ ለማስፈረም የተስማማቸው ተጫዋቾችን ጨምሮ በቅርቡ በሙከራ ጨዋታ…

ከፍተኛ ሊግ | መከላከያ ሦስት ተጫዋቾችን አስፈረመ

ዮሐንስ ሳህሌን በዋና አሰልጣኝነት የቀጠሩት መከላከያዎች ሦስት ተጫዋቾች አስፈርመዋል፡፡ በከፍተኛ ሊጉ ተወዳዳሪ የሆኑት መከላከያዎች ከወራት አሰልጣኝ…

ሴቶች ፕሪምየር ሊግ | የሴናፍ ዋቁማ ማረፊያ ታውቋል

ሴናፍ ዋቁማ ለመከላከያ ለመጫወት ፊርማዋን አኑራለች፡፡ ከጥሩነሽ ዲባባ አካዳሚ የተገኘችውና ያለፉትን ሦስት ዓመታት በአዳማ ከተማ የነገሰችው…

ሰበታ ከተማ የመስመር ተከላካይ አስፈረመ

ሙሉቀን ደሳለኝ ሰበታ ከተማን ተቀላቀለ፡፡ በዝውውር መስኮቱ ንቁ ተሳትፎ እያደረጉ የሚገኙት ሰበታ ከተማዎች በመሐል እና በመስመር…

ሴቶች ፕሪምየር ሊግ | የአጥቂዋ ማረፊያ ሀዋሳ ከተማ ሆኗል

የአጥቂ መስመር ተጫዋቿ ረድኤት አስረሳኸኝ ሀዋሳ ከተማን ተቀላቅላለች፡፡ ከዱራሜ አካባቢ የተገኘችውና በደደቢት የክለብ ህይወቷን የጀመረችው ረድኤት…

ሴቶች ፕሪምየር ሊግ | ድሬዳዋ ከተማ አዳዲስ ተጫዋቾችን ሲያስፈርም የነባሮችን ውል አድሷል

ድሬዳዋ ከተማዎች በዛሬው ዕለት አራት አዳዲስ ተጫዋቾችን ሲያስፈርሙ የስድስት ነባር ተጫዋቾችን ኮንትራትም አራዝመዋል፡፡ የዋና አሰልጣኟን ብዙዓየሁ…