በዝውውር መስኮቱ የነቃ ተሳትፎ ያደረገው መቻል ከሲዳማ ጋር በስምምነት የተለያየውን የግብ ዘብ የግሉ አድርጓል። በቀጣዩ ዓመት…
ዝውውር

የጣና ሞገዶቹ አይቮሪያዊ የግብ ዘብ አግኝተዋል
በአሠልጣኝ አብርሃም መብራቱ የሚመራው ባህር ዳር ከተማ ወጣቱን አይቮሪኮስታዊ ግብ ጠባቂ ወደ ስብስቡ ቀላቅሏል። በተጠናቀቀው የውድድር…

ሀድያ ሆሳዕና ሁለት ተጫዋቾችን አስፈረመ
ነብሮቹ ሁለት ተጫዋቾችን በአንድ ዓመት ኮንትራት በዛሬው ዕለት አስፈርመዋል። እስከ አሁን በዝውውሩ ቤዛ መድህን ፣ ዳግም…

አዳማ ከተማ የአምስት ተጫዋቾችን ዝውውር ፈፀመ
በአሰልጣኝ ይታገሱ እንዳለ የሚመራው አዳማ ከተማ የዊሊያም ሰለሞንን ዝውውር ጨምሮ አምስት አዳዲስ ተጫዋቾችን የግሉ አድርጓል፡፡ አሰልጣኝ…

የጦና ንቦቹ አጥቂ አስፈርመዋል
የአሰልጣኝ ፀጋዬ ኪዳነማርያሙ ወላይታ ድቻ ሦስተኛ ፈራሚውን ወደ ስብስቡ ቀላቅሏል። ከአሰልጣኝ ፀጋዬ ኪዳነማርያም ጋር ለመቀጠል ውል…

ለገጣፎ ለገዳዲ ሦስት አዳዲስ ተጫዋቾችን አስፈርሟል
አዲስ አዳጊው ለገጣፎ ለገዳዲ የሦስት አዳዲስ ተጫዋቾችን ዝውውር አገባዷል። በ2015 የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ተካፋይ የሆነው…

ሀድያ ሆሳዕና የሁለት ተጫዋቾችን ዝውውር አጠናቋል
ነብሮቹ ሁለት አዳዲስ ተጫዋቾችን ሲያስፈርሙ የራምኬል ሎክንም ውል አራዝመዋል፡፡ ረዳት አሰልጣኝ በነበረው ያሬድ ገመቹ እንደሚመራ የሚጠበቀው…

ለገጣፎ ለገዳዲ የሁለት ተጫዋቾችን ዝውውር ፈፅሟል
በታሪኩ ለመጀመሪያ ጊዜ ፕሪምየር ሊጉን የተቀላቀለው ለገጣፎ ለገዳዲ የሁለት ተጫዋቾችን ዝውውር አገባዷል፡፡ ከታችኛው የሊግ ዕርከን ክለቡን…

ሠራተኞቹ የሦስት ተጫዋቾችን ዝውውር አገባደዋል
በአሠልጣኝ ገብረክርስቶስ ቢራራ የሚመራው ወልቂጤ ከተማ የግብ ዘብ፣ አጥቂ እና ተከላካይ ማስፈረሙ ታውቋል። በተጠናቀቀው የውድድር ዓመት…

አርባምንጭ ከተማ ሁለት ተጫዋቾችን አስፈርሟል
የአሰልጣኝ መሳይ ተፈሪው አርባምንጭ ከተማ ሁለት አዳዲስ ተጫዋቾችን ሲያስፈርም የሁለት ነባሮችንም ውል አድሷል፡፡ በተጠናቀቀው የውድድር ዓመት…