ከፍተኛ ሊግ | ነገሌ አርሲ በርካታ ተጫዋቾችን አስፈረመ

በከፍተኛ ሊጉ ምድብ ሐ ላይ የሚገኘው ነገሌ አርሲ የአሰልጣኙን ውል ያራዘመ ሲሆን አስራ አራት አዳዲስ ተጫዋቾችን…

ከፍተኛ ሊግ | ፌዴራል ፖሊስ የቀድሞ ኮከቡን በአሰልጣኝኘት ሲሾም አንድ ተጫዋች አስፈርሟል

የከፍተኛ ሊጉ ምድብ ሀ ክለብ ፌዴራል ፖሊስ የቀድሞ ታሪካዊ ተጫዋቹን በዋና አሰልጣኝነት ሲሾም አዲስ እና ነባር…

ከፍተኛ ሊግ | ኢትዮ ኤሌክትሪክ አስራ አራት አዳዲስ ተጫዋቾችን አስፈረመ

የከፍተኛ ሊጉ ምድብ ሀ ተካፋዩ ኢትዮ ኤሌክትሪክ አስራ አራት አዳዲስ ተጫዋቾችን ሲያስፈርም የሁለት ነባሮችን ውልም አራዝሟል፡፡…

ከፍተኛ ሊግ | ሻሸመኔ ከተማ አዳዲስ ተጫዋቾችን አስፈረመ

ሻሸመኔ ከተማ ረዳት አሰልጣኞችን ጨምሮ አስር አዳዲስ ተጫዋቾችን አስፈርሟል፡፡ በከፍተኛ ሊጉ ምድብ ለ ላይ ተደልድሎ የሚገኘው…

ኢትዮጵያ ቡና ሁለት ተጫዋቾችን አስፈረመ

ኢትዮጵያ ቡና በመጀመሪያው ሳምንት የኢትዮጵያ ቤትኪንግ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታው ከወልቂጤ ከተማ ጋር ሁለት አቻ የተለያየ ሲሆን…

የጅማ አባ ጅፋር የፈተና ጉዞ በምን ይቋጭ ይሆን?

በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ተሳታፊ የሆነው የ2010 ቻምፒዮን ጅማ አባ ጅፋር ከነገው ጨዋታ አስቀድሞ የተለያዩ ፈተናዎች…

ድሬዳዋ ከተማ ሦስት ተጫዋቾችን አስፈርሟል

ብርቱካናማዎቹ ሁለት ናሚቢያዊ የውጪ ዜጋ አጥቂዎች እና ኢትዮጵያዊ አንድ አማካይ ተጫዋቾችን አስፈረመ፡፡ የናሚቢያ ዜግነት ያለው አጥቂው…

ከፍተኛ ሊግ | ኢኮሥኮ ሁለት ተስፈኞችን ጨምሮ ሦስት ተጫዋቾችን አስፈረመ

በከፍተኛ ሊጉ ምድብ ለ በአሰልጣኝ ዳንኤል ገብረማርያም እየተመራ ዝግጅቱን ከጀመረ ሳምንታት ያስቆጠረው ኢኮሥኮ ከዚህ ቀደም በርካታ…

ጋናዊው አማካይ ሀድያ ሆሳዕናን ተቀላቀለ

አማካዩ ካሉሻ አልሀሰን ወደ ሀድያ ሆሳዕና አምርቷል፡፡ የጋናውን ክለብ ድሪምስን ለቆ በ2010 ወደ ኢትዮጵያ ከመጣ በኋላ…

ሰበታ ከተማ አራት ተጫዋቾችን አስፈረመ

ሰበታ ከተማ አራት ተጫዋቾችን በዛሬው ዕለት ሲያስፈርም ከዘጠኝ ተጫዋቾች ጋር ደግሞ ተለያይቷል። በተጫዋቾቻቸው ከሰሞኑ ከደመወዝ ክፍያ…