የለገጣፎ ለገዳዲ ሥራ አስኪያጅ አቶ ገዛኸኝ ሀሳብ…

👉\”አሁንም በዚህ መልኩ የሚቀጥሉ ከሆነ እና መፍትሔ ካላገኘን ቀጣዩን ጨዋታም ለመጫወት እንቸገራለን\” 👉\”ይህ ጉዳይ በህግ እንዲፈታ…

የለገጣፎን ጉዳይ በተመለከተ የአክሲዮን ማኅበሩን ሥራ-አስኪያጅ አቶ ክፍሌን አናግረናል

👉\”ጉዳዩ የህግ አተረጓጎም ችግር ነው\” 👉\”ሁለተኛ ዙር ላይ የሚመዘገበው ተጫዋች ሁለተኛ ዙር ውድድር ላይ እንደሚጫወት ነው…

በለገጣፎ ጉዳይ ዙሪያ የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ዋና ፀሀፊ ሀሳባቸውን አጋርተውናል

👉\”ዝውውር ተፈቅዶ ቴሴራ ያሟላን ተጫዋች አትወዳደርም ልትለው በፍፁም አትችልም\” 👉\”እንደ ፌዴሬሽን በሆደ ሰፊነት ብዙ ነገሮችን ለማየት…

ኦሴ ማውሊ ዐፄዎቹን ተቀላቅሏል

በአዲስ አሠልጣኝ እየተመሩ የሚገኙት ፋሲል ከነማዎች ጋናዊውን አጥቂ የግላቸው አድርገዋል። አሠልጣኝ አሸናፊ በቀለን በመሾም ከቻን ውድድር…

ቀጣዩን የዋልያዎቹ ጨዋታ የሚመሩ ዳኞች ታውቀዋል

ከአንድ ወር በኋላ ሞሮኮ ላይ የሚደረገውን የጊኒ እና ኢትዮጵያ ጨዋታ የሚመሩ አልቢትሮች ተለይተዋል። በአይቮሪኮስት አስተናጋጅነት ለሚከናወነው…

የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ሁለተኛ ዙር የምድብ ሀ ውድድር የሚደረግበት ከተማ ለውጥ ተደርጎበታል

መጋቢት 10 በሚጀምረው የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ውድድር የምድብ ሀ ጨዋታዎች የሚደረጉበት ስፍራ ለውጥ ተደርጎበታል። የኢትዮጵያ እግርኳስ…

ለፕሪምየር ሊጉ ተጫዋቾች የሚዲያ አጠቃቀምን በተመለከተ ስልጠና ሊሰጥ ነው

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አክሲዮን ማኅበር ከመልቲቾይዝ ኢትዮጵያ ጋር በመሆን ለሊጉ ተጫዋቾች ከሚዲያ አጠቃቀም ጋር የተያያዘ ስልጠና…

አዳማ ከተማ እና ወልቂጤ ከተማ ቅጣት ተጣለባቸው

የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውድድር አመራርና ሥነ-ስርዓት ኮሚቴ በ14ኛ ሳምንት በተከሰቱ የዲሲፕሊን ግድፈቶች ላይ ውሳኔዎችን አሳልፏል። የኢትዮጵያ…

ኢትዮጵያዊያን ዳኞች ተጠባቂውን የቻምፒየንስ ሊግ ጨዋታን ይመራሉ

የፊታችን ቅዳሜ ካይሮ ላይ የሚደረገው የአል ሀሊ እና ማሜሎ ዲ ሰንዳውንስ ተጠባቂ የካፍ ቻምፒየንስ ሊግ ጨዋታ…

የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን የቴክኒክ ዳይሬክተር ቀጥሯል

ኢንስትራክተር ዳንኤል ገብረማርያም የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ዲፓርትመንት ዳይሬክተር ሆነዋል። የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የቴክኒክ ዲፓርትመንት ዳይሬክተር…