የከፍተኛ ሊጉ ተሳታፊ መከላከያ ሁለት ተጫዋቾችን ወደ ስብስቡ ቀላቅሏል፡፡ ግብ ጠባቂው ምህረትአብ ገብረህይወት የመከላከያ አዲሱ ፈራሚ…
ዜና
ስሑል ሽረ ሁለት ተጫዋቾችን አስፈረመ
ባለፈው ሳምንት ወደ ዝውውር የገባው ስሑል ሽረ ሁለት ተጫዋች አስፈርሟል፡፡ ደሳለኝ ደባሽ ወደ ቀድም ክለቡ የሚመልሰውን…
“ዘንድሮ የተሻለ የመሰለፍ ዕድል ለማግኘት ጥረት አደርጋለሁ” የፋሲል ከነማው ተስፈኛ ናትናኤል ገብረጊዮርጊስ
በዛሬው የተስፈኞች አምዳችን ላይ ከፈጣኑ እና ሁለገቡ የአጥቂ ስፍራ ተጫዋች ናትናኤል ገብረጊዮርጊስ ጋር ቆይታ አድርገናል። በጎንደር…
የኮንፌዴሬሽን ዋንጫ የግማሽ ፍፃሜ ጨዋታ በኢትዮጵያዊው ዳኛ ይመራል
ሞሮኮ ላይ የሚካሄደውን የኮንፌዴሬሽን ዋንጫ ግማሽ ፍፃሜ ጨዋታ ኢትዮጵያዊው ኢንተርናሽናል ዳኛ በዓምላክ ተሰማ ይመራዋል፡፡ ግንቦት ላይ…
የዳኞች ገፅ | የዳኞች አባት ኢንስትራክተር ሽፈራው እሸቱ
👉 ፌደራል ዳኛ ሆኖ ኢንተርናሽናል ጨዋታ ያጫወተ የመጀመርያ ዳኛ፣ ኢንስትራክተር ሆኖ ኢንስትራክተር መፍጠር የቻለ አባት፣ የኢትዮጵያ ዳኝነትን…
ሰበታ ከተማ አጥቂ አስፈረመ
ከሀዋሳ ከተማ ጋር ቅድመ ስምምነት ፈፅሞ የነበረው አጥቂ ለሰበታ ከተማ ፈረመ፡፡ በያዝነው ሳምንት አዲስ አሰልጣኝ እንደሚቀጥሩ…
ኢትዮጵያ ቡናዎች ከነገ ጀምሮ ወደ ዝግጅት ይገባሉ
ኢትዮጵያ ቡናዎች ቅዳሜ የ2013 ዝግጅታቸውን ይጀምራሉ፡፡ አዲስ የውል አሰራርን ለተጫዋቾች በማቅረብ የረጅም ጊዜ ኮንትራት በመስጠት ብቅ…
ሴቶች ፕሪምየር ሊግ | ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ተጨማሪ ተጫዋች አስፈርሟል
በሳምንቱ መጀመሪያ የዝውውር ገበያውን በይፋ የተቀላቀለው ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከደቂቃዎች በፊት ተጨማሪ ወሳኝ ተጫዋች የግሉ አድርጓል።…
ናይጄሪያዊው አጥቂ በዛሬው ዕለት ከመቐለ ጋር ለመቀጠል ፊርማውን አኖረ
ኦኪኪ አፎላቢ በዛሬው ዕለት ለተጨማሪ አመት በመቐለ 70 እንደርታ ለመቆየት ፊርማውን አኑሯል፡፡ በ2010 ከጅማ አባጅፋር ጋር…
አዳማ ከተማ በርካታ ተጫዋቾችን በሙከራ ተመልክቶ ሊያስፈርም ነው
የፋይናንስ ችግሮቹን ለመቅረፍ ከሰሞኑ እንቅስቃሴ እያደረገ የሚገኘው አዳማ ከተማ ለማስፈረም የተስማማቸው ተጫዋቾችን ጨምሮ በቅርቡ በሙከራ ጨዋታ…

