የጣና ሞገዶቹ የወሳኝ ተጫዋቻቸውን ውል አራዝመዋል

ባህር ዳር ከተማዎች ከበርካታ ክለቦች ጋር ስሙ ሲያያዝ የነበረውን ተጫዋች በቡድናቸው አቆይተዋል። በአሰልጣኝ ፋሲል ተካልኝ የሚመሩት…

ምንይሉ ወንድሙ ወደ መቐለ ማምራቱ ሲረጋገጥ ሦስት ተጫዋቾችም ውላቸውን አራዝመዋል

መቐለ 70 እንደርታዎች ከቀናት በፊት በቃል ደረጃ የተስማሙት ምንይሉ ወንድሙን ሲያስፈርሙ በተመሳሳይ ውላቸውን ለማራዘም ተስማምተው የነበሩ…

መቐለ 70 እንደርታ ግብ ጠባቂ አስፈረመ

ከኢትዮጵያ ቡና ጋር ያለውን ውል ያጠናቀቀው በረከት አማረ ወደ መቐለ አምርቷል። የእግርኳስ ሕይወቱን በወልዋሎ ጀምሮ ወደ…

የአትሌቲክ ቢልባኦ የቴክኒክ ዳይሬክተር ለሃገራችን አሰልጣኞች ስልጠና ሰጡ

በበይነመረብ መቋረጥ ምክንያት ተስተጓጉሎ የነበረው የኦንላይን የአሰልጣኞች ስልጠና ዛሬ ምሽት ቀጥሎ ተከናውኗል። በኮቪድ-19 ምክንያት ውድድሮች ከተቋረጡ…

ረጅም ዓመት የዘለቀ የኢንተርናሽናል ዳኝነት ጉዞ – ክንዴ ሙሴ በዳኞች ገፅ

ሃያ ሰባት ዓመት በዘለቀው የዳኝነት ህይወቱ እስካሁን ለተከታታይ 14 ዓመታት ሳይወጣ ሳይገባ በኢንተርናሽናል ዳኝነት አቋሙ ሳይዋዥቅ…

ነፃነት ገብረመድህን ወደ ምዓም አናብስት ማምራቱ እርግጥ ሆኗል

ወደ መቐለ 70 እንደርታ ለመዘዋወር በቃል ደረጃ ተስማምቶ የነበረው የስሑል ሽረው ወጣት አማካይ ነፃነት ገብረመድህን ዛሬ…

ባህር ዳር ከተማ 4ኛ ተጫዋች ለማስፈረም ተስማማ

በዝውውር ገበያው ላይ ጠንክረው እየሰሩ የሚገኙት የጣና ሞገዶቹ ከደቂቃዎች በፊት የአማካይ መስመር ተጫዋቹ አፈወርቅ ኃይሉን ወደ…

ሀዲያ ሆሳዕና ሦስት ተጫዋቾችን ለማስፈረም ተስማማ

በዝውውሩ የነቃ ተሳትፎን እያደረገ የሚገኘው ሀዲያ ሆሳዕና ምኞት ደበበ፣ አበበ ጥላሁን እና አማኑኤል ጎበናን በማስፈረም ተስማማ፡፡…

ሰበታ ከተማ ሁለት ተጨማሪ ተጫዋቾችን አስፈረመ

ከአዳማ ከተማ ታዳጊ ቡድን የተገኙት ፉአድ ፈረጃ እና ቡልቻ ሹራ የሰበታ ከተማ አዳዲስ ፈራሚ ለመሆን ተስማምተዋል፡፡…

ፌዴሬሽኑ ፕሪምየር ሊጉ የሚካሄድበትን መነሻ ሀሳብ ለሚመለከተው አካል አቀረበ

የ2013 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የሚካሄድበት መንገድ አስመልክቶ ፌዴሬሽኑ ለሚመለከታቸው የመንግስት አካላት በላከው ሰነድ ዙርያ ምላሽ እየጠበቀ…