ሪፖርት | መቻል ወደ ድል ተመልሷል

መቻል ፋሲልን በእስራኤል እሸቱ ብቸኛ ጎል በመርታት የዓመቱን ሁለተኛ ሙሉ ነጥቡን አግኝቷል፡፡ በአርባምንጭ ከተማ ሽንፈት ገጥሟቸው…

ሪፖርት | መቻል ወሳኝ ድል አሳክቷል

መቻል ፋሲልን በመርታት የዓመቱ ሁለተኛ ሙሉ ነጥቡን አግኝቷል፡፡ በአርባምንጭ ከተማ ሽንፈት ገጥሟቸው ለዛሬው ጨዋታ የቀረቡት መቻሎች…

መረጃዎች | 16ኛ የጨዋታ ቀን

አራተኛ የጨዋታ ሳምንት ፍፃሜውን የሚያገኝባቸውን ሁለት ጨዋታዎች የተመለከቱ መረጃዎች በተከታዩ ፅሁፍ ተሰናድተዋል። ፋሲል ከነማ ከ መቻል…

ሪፖርት | ኢትዮ ኤሌክትሪክ የዓመቱ የመጀመሪያ ድል አሳክቷል

ኢትዮ ኤሌክትሪክ በመጀመሪያው አጋማሽ በተቆጠሩ ጎሎች ለገጣፎ ለገዳዲን 3-0 አሸንፏል። ኢትዮ ኤሌክልትክ ከወላይታ ድቻ ጋር ነጥብ…

ሪፖርት | ኢትዮጵያ ቡና ተከታታይ ድል አሳክቷል

በአራተኛው ሳምንት የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታ በምክትል አሰልጣኞች መካከል የተደረገው የሁለቱ ቡናዎች ጨዋታ መስፍን ታፈሰ…

አዳማ ከተማ ወሳኙን ተጫዋች ለሳምንታት የማያገኝ ይሆናል

የአዳማ ከተማ የኋላ ደጀን ሚሊዮን ሰለሞን ቀጣይ ጨዋታዎች ያመልጡታል። ባሳለፍነው ማክሰኞ ክለቡ አዳማ ከተማ ከቅዱስ ጊዮርጊስ…

ቡናማዎቹ በዛሬው ጨዋታ በዋና አሠልጣኛቸው አይመሩም

አሠልጣኝ ተመስገን ዳና በዛሬው ጨዋታ ቡድናቸውን እንደማይመሩ ታውቋል። የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የአራተኛ ሳምንት ጨዋታዎች እየተከናወኑ…

መረጃዎች | 15ኛ የጨዋታ ቀን

የአራተኛ የጨዋታ ሳምንት ሦስተኛ ቀን ሁለት ጨዋታዎች ነገ ይደረጋሉ። በተከታዩ ፅሁፋችንም በሁለቱ ጨዋታዎች ላይ ያተኮሩ መረጃዎችን…

ዳዊት ተፈራ ለሳምንታት ከሜዳ ይርቃል

በዘንድሮ የውድድር ዓመት ፈረሰኞቹን የተቀላቀለው ዳዊት ተፈራ ቀጣይ ጨዋታዎች ያመልጡታል። በአራተኛው ሳምንት ቅዱስ ጊዮርጊስ አዳማ ከተማን…

“እውነት ለመናገር ከተፈለገ ጠዋት አራት ሰዓት ላይ ደግመን ብንጫወት ይሄን ቡድን አሸንፈዋለው” አሰልጣኝ ዮርዳኖስ አባይ

ዓይን የሚስብ የሜዳ ላይ ፉክክር ያስመለከተን ጨዋታ በበርካታ የሜዳ ላይ ፍልሚያዎች ታጅቦ በአነጋጋሪ የአሰልጣኝ አስተያየት ተቋጭቷል።…