ባህር ዳር ከተማ ከመስመር ተጫዋቹ ጋር በስምምነት ተለያይቷል

በተጠናቀቀው የውድድር ዓመት ከጣና ሞገዶቹ ጋር ያሳለፈው ተመስገን ደረሰ በስምምነት ከክለቡ ጋር መለያየቱ ታውቋል። በተጠናቀቀው የውድድር…

ቡልቻ ሹራ ሲዳማ ቡናን ተቀላቅሏል

ከቅዱስ ጊዮርጊስ ጋር በስምምነት የተለያየው የመስመር አጥቂ ሲዳማ ቡናን መቀላቀሉ ተረጋግጧል። በአሠልጣኝ ወንድማገኝ ተሾመ የሚመራው ሲዳማ…

ፈረሰኞቹ ከመስመር አጥቂያቸው ጋር በስምምነት ተለያይተዋል

በተጠናቀቀው የውድድር ዓመት ፈረሰኞቹን የተቀላቀለው የመስመር አጥቂው ከክለቡ ጋር በስምምነት ተለያይቷል። የወቅቱ የሊጉ ባለድል ቅዱስ ጊዮርጊስ…

ዋልያዎቹ በቻን ማጣሪያ ወደ መጨረሻ ዙር አልፈዋል

ታንዛንያ ላይ ከደቡብ ሱዳን ጋር ሁለተኛ ጨዋታቸውን ያደረጉት ዋልያዎቹ 5-0 በመርታት ወደ ሩዋንዳው የመጨረሻ ማጣሪያ ጨዋታ…

መቻል አህመድ ረሺድን የግሉ አድርጓል

ከዛሬ ጀምሮ መቻል የሚለውን የቀድሞ ስሙን ማግኘቱ የተረጋገጠው የሊጉ ክለብ በሁለቱም መስመሮች መጫወት የሚችለውን ተከላካይ አስፈርሟል።…

ከሦስት ክለቦች ጋር ስድስት ዋንጫዎችን ያጣጣሙት ሰናይት ቦጋለ እና እፀገነት ብዙነህ ከሶከር ኢትዮጵያ ጋር ቆይታ አድርገዋል

“አንድነታችን እና የቡድን መንፈሳችን ጥሩ ነበር” ሰናይት ቦጋለ “ዓመቱ ደስ የሚል ነበር” እፀገነት ብዙነህ የ2014 የኢትዮጵያ…

“ዓመቱ ለእኔ እጅግ ደስ የሚል ነበር” ሎዛ አበራ

ለተከታታይ ሁለተኛ በድምሩ ለስድስተኛ ጊዜ የሴቶች ፕሪምየር ሊግ ከፍተኛ ጎል አስቆጣሪ በመሆን ያጠናቀቀችው እና ከንግድ ባንክ…

ሻምፒዮኑ አሠልጣኝ ብርሃኑ ግዛው ይናገራል

👉”ተጫዋቾቼ ጀግኖች ናቸው ፤ ትክክለኛ ባለሙያን የሚሰሙ ክለባቸውን የሚያገለግሉ ፣ ለሀገራቸውም ሟች ናቸው።” 👉”ወንዱ ሸራተን ይሸለማል…

ወልቂጤ ከተማ ተጨማሪ ተጫዋች አስፈርሟል

ሰራተኞቹ ስምንተኛ ተጫዋች ወደ ስብስባቸው ሲቀላቅሉ የመስመር አጥቂያቸውንም ውል አድሰዋል። በቀጣዩ የውድድር ዓመት በአሠልጣኝ ገብረክርስቶስ ቢራራ…

ወልቂጤ ከተማ ተጨማሪ ተጫዋች አስፈርሟል

ሰራተኞቹ ስምንተኛ ተጫዋች ወደ ስብስባቸው ሲቀላቅሉ የመስመር አጥቂያቸውንም ውል አድሰዋል። በቀጣዩ የውድድር ዓመት በአሠልጣኝ ገብረክርስቶስ ቢራራ…