ጦሩ የወሳኝ ተጫዋቾቹን ውል አራዝሟል

ጦሩ የወሳኝ ተጫዋቾቹን ውል አራዝሟል
ትናንት እና ዛሬ የነባር ተጫዋቾቹን ውል በማደስ የተጠመደው መቻል በዛሬው ዕለት ወሳኝ ተጫዋቹን በክለቡ ለማቆየት ተስማምቷል።…

የናይጀሪያ ሊግ የወቅቱ የወርቅ ጓንት ተሸላሚው ማረፊያ የኢትዮጵያ ክለብ ሆኗል
በ23/24 የናይጀሪያ ፕሪሚየር ሊግ ኮከብ ሆኖ የጨረሰውን ግብ ጠባቂ ለማስፈረም የሀገራችን ክለብ ተስማምቷል። ፋሲል ከነማ በተጠናቀቀው…

መቐለ 70 እንደርታ ወደ ዝውውሩ ገብቷል
ምዓም አናብስት ጋናዊውን ተከላካይ ለማስፈረም ተስማምተዋል። ቀደም ብለው አሰልጣኝ ዳንኤል ፀሐየን በዋና አሰልጣኝነት የቀጠሩት መቐለ 70…

ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አምስት ተጫዋቾችን አስፈረመ
በካፍ የሴቶች ቻምፒየንስ ሊግ የሴካፋ ዞን ተሳታፊ የሆነው ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አምስት አዳዲስ ተጫዋቾችን የግሉ አድርጓል።…

ኢትዮጵያ ቡና ዝግጅት የሚጀምርበት ቀን ታውቋል
በካፍ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ ኢትዮጵያን የሚወክለው ኢትዮጵያ ቡና በአዳማ ከተማ የቅድመ ውድድር ዝግጅቱን የሚጀምርበትን ቀን ዝግጅት ክፍላችን…

ሀድያ ሆሳዕና የአሰልጣኙን ውል አራዝሟል
አሰልጣኝ ግርማ ታደሠ በነብሮቹ ቤት የሚያቆያቸውን ውል አድሰዋል። በ2016 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የውድድር ዘመን 8ኛ ደረጃ…

ወላይታ ድቻ የመስመር አጥቂ አስፈርሟል
የጦና ንቦቹ ረዳት አሰልጣኝ ታናሽ ወንድም የሆነው ተጫዋች ቡድኑን ተቀላቅሏል። በክረምቱ የፕሪምየር ሊግ የዝውውር መስኮት ላይ…

መቻል የሁለት ተጫዋቾችን ውል አድሷል
ስብስቡን እያጠናከረ የሚገኘው መቻል ከደቂቃዎች በፊት የሁለት ተጨማሪ ተጫዋቾችን ውል አድሷል። በዝውውር መስኮቱ በንቃት እየተሳተፈ የሚገኘው…

መቻል የሦስት ተጫዋቾችን ውል አድሷል
በአሠልጣኝ ገብረክርስቶስ ቢራራ የሚመራው መቻል በዛሬው ዕለት የሦስት ነባር ተጫዋቾቹን ውል ለተጨማሪ ዓመታት አራዝሟል። በተጠናቀቀው የውድድር…

ዐፄዎቹ የመጀመርያ ፈራሚያቸውን አግኝተዋል
ፋሲል ከነማ ለከርሞ እራሱን ለማጠናከር ወደ ዝውውሩ በመግባት የመጀመርያ ፈራሚውን አግኝቷል። በሊጉ የደረጃ ሠንጠረዥ ስድስተኛ በመሆን…