ሪፖርት | ሀድያ ሆሳዕና ሁለተኛ ተከታታይ ድላቸውን አሳክተዋል

ሪፖርት | ሀድያ ሆሳዕና ሁለተኛ ተከታታይ ድላቸውን አሳክተዋል
ነብሮቹ በተመስገን ብርሀኑ የሁለተኛ አጋማሽ ብቸና ግብ ቡናማዎቹን 1ለ0 በመርታት ሁለተኛውን ተከታታይ ድላቸውን ተቀዳጅተዋል። ሀድያ ሆሳዕና…

መረጃዎች | 31ኛ የጨዋታ ቀን
የ8ኛ ሳምንት የሦስተኛ ቀን ሁለት ጨዋታዎችን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው ተሰናድተዋል። ሀዲያ ሆሳዕና ከ ኢትዮጵያ ቡና በድል…

የአሰልጣኞች አስተያየት | አዳማ ከተማ 0-2 ኢትዮጵያ መድን
ኢትዮጵያ መድን አዳማ ከተማን ከረታበት ከምሽቱ ጨዋታ መጠናቀቅ በኋላ አሰልጣኞች ከሶከር ኢትዮጵያ ጋር ተከታዩን ቆይታ አድርገዋል።…

ሪፖርት | ኢትዮጵያ መድን ተከታታይ 3ኛ ድል አሳክቷል
በምሽቱ መርሐግብር ኢትዮጵያ መድኖች ከዕረፍት መልስ በተቆጠሩ ጎሎች አዳማ ከተማን 2ለ0 በሆነ ውጤት አሸንፈዋል። ሊጉ ከመቋረጡ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ሲዳማ ቡና 0-0 ቅዱስ ጊዮርጊስ
የዕለቱ ቀዳሚ መርሐግብር ያለ ግብ ከተጠናቀቀ በኋላ የሁለቱም ቡድኖች አሰልጣኞች ከሶከር ኢትዮጵያ ጋር ቆይታ አድርገዋል። አሰልጣኝ…

ሪፖርት | ሲዳማ ቡና እና ቅዱስ ጊዮርጊስ ነጥብ ተጋርተዋል
የዕለቱ የመጀመርያ ጨዋታ ጎል ሳይቆጠርበት በአቻ ውጤት ፍጻሜውን አግኝቷል። ሲዳማ ቡናዎች በባህር ዳር ከተማ ሽንፈት ካስተናገደው…

መረጃዎች | 30ኛ የጨዋታ ቀን
በ8ኛው ሳምንት ሁለተኛ የጨዋታ ዕለት የሚደረጉ መርሃግብሮች የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል። ሲዳማ ቡና ከ ቅዱስ ጊዮርጊስ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ሀዋሳ ከተማ 0-1 ድሬዳዋ ከተማ
በምሽቱ መርሃግብር ድሬዳዋ ከተማ በመስዑድ መሐመድ የጭማሪ ደቂቃ የፍፁም ቅጣት ምት ጎል ሀዋሳ ከተማን 1ለ0 ከረቱበት…

ሪፖርት | ብርቱካናማዎቹ የናፈቁትን ድል አጣጥመዋል
ሁለት ከድል የራቁ ቡድኖችን ያገናኘው የምሽቱ ጨዋታ ብርቱካናማዎቹ መስዑድ መሐመድ በመጨረሻዎቹ ደቂቃ ባስቆጠራት ብቸኛ ፍፁም ቅጣት…

የአሰልጣኞች አስተያየት | አርባምንጭ ከተማ 2-0 ወልዋሎ ዓ.ዩ
ከሀገራት ውድድር መልስ በተደረገው የሊጉ ቀዳሚ ጨዋታ በአርባምንጭ ከተማ 2ለ0 አሸናፊነት መጠናቀቁን ተከትሎ የሁለቱም ቡድኖች አሰልጣኞች…