ብርቱካናማዎቹ ተከላካይ አስፈረሙ

ብርቱካናማዎቹ ተከላካይ አስፈረሙ
ድሬዳዋ ከተማዎች ሦስተኛ ፈራሚያቸውን አግኝተዋል። በአሰልጣኝ ይታገሱ የሚመሩት ድሬደዋ ከተማዎች ቀደም ብለው ሬድዋን ሸሪፍ እና ጃዕፈር…

ሸገር ከተማዎች የሁለት ተጫዋቾች ፊርማ አግኝተዋል
ሸገር ከተማዎች ሁለት የፊት መስመር ተጫዋቾች ከታችኞቹ ሊጎች አስፈርመዋል። ሸገር ከተማ በዝውውሩ ንቁ ተሳትፎ በማድረግ ቀደም…

ሸገር ከተማ የተከላካይ አማካይ አስፈረመ
ሸገር ከተማዎች በዝውውሩ ንቁ ተሳትፎ ማድረጋቸውን ቀጥለው የተከላካይ አማካይ የስብስባቸው አካል ማድረግ ችለዋል። አሰልጣኝ አሸናፊ በቀለን…

ሸገር ከተማ የመስመር አጥቂውን የግሉ አድርጓል
ሸገር ከተማዎች ቡድናቸውን ማጠናከር ቀጥለው የመስመር አጥቂ ወደ ስብስባቸው ቀላቅለዋል። አሰልጣኝ አሸናፊ በቀለን የቀጠሩትና ባለፉት ቀናቶች…

ኢትዮጵያ ቡና ምክትል አሰልጣኝ ሾመ
የአሰልጣኞች ቡድኑን በአዲስ መልክ እያዋቀረ የሚገኘው ኢትዮጵያ ቡና የቀድሞ ተጫዋቹን በረዳት አሰልጣኝነት መሾሙን ይፋ አድርጓል። የዐቢይ…

መቻል ወደ ዝውውሩ ገብቷል
መቻሎች አንድ አማካይ ለማስፈረም በመስማማት ወደ ዝውውሩ መግባታቸው ታውቋል። አሰልጣኝ ሙሉጌታ ምህረትን ለአንድ ዓመት በማስፈረም ለቀጣይ…

ወጣቱ የግራ መስመር ተከላካይ በአሳዳጊው ቤት ለመቆየት ተስማምቷል
የነባር ተጫዋቾቹን ውል በማራዘም ተጠምደው የሚገኙት ቻምፒዮኖቹ የግራ መስመር ተከለካያቸውን ለማቆየት ተስማምተዋል። በአሰልጣኝ ገብረመድን ኃይሌ እየተመሩ…

ረመዳን የሱፍ ከኢትዮጵያ መድን ጋር ይቀጥላል
ሁለገቡ ተጫዋች ከቻምፕዮኖቹ ጋር ያለውን ውል ለማራዘም ከስምምነት ደርሷል። ሁለት የሊግ ዋንጫዎች ካነሳበት ውጤታማው የቅዱስ ጊዮርጊስ…

መድኖች ወሳኝ አጥቂያቸውን ለማቆየት ተስማምተዋል
ቻምፒዮኖቹ ውላቸው የተጠናቀቀባቸውን ተጫዋቾች ጋር ለማቆየት የሚያደርጉት ጥረት አጠናክረው በመቀጠል ሁለገቡን አጥቂ ለማቆየት ተስማምተዋል። ኢትዮጵያ መድን…

አዞዎቹ የአራት ተጫዋቾችን ውል አራዝመዋል
አርባምንጭ ከተማ የተጫዋቾችን ውል ማራዘሙን ሲቀጥል አራት ተጫዋቾችንም ለተጨማሪ ዓመት ለማስቀጠል ተስማምቷል። አሰልጣኝ በረከት ደሙን በአሰልጣኝነት…