ሲዳማ ቡናዎች በአቤል ያለው ሁለት ግቦች ድሬዳዋ ከተማን ሲያሸንፉ መቻል እና ሀዋሳ ከተማ ያለ ግብ ተለያይተዋል።…
ፕሪምየር ሊግ
ሪፖርት| ሁለት ሁለት ጎሎች በተቆጠሩባቸው ሁለት ጨዋታዎች የአቻ ውጤት ተመዝግበዋል
የአዲስ አበባ ስታዲየም የመሮጫ ትራክ ከተሰራ በኋላ በውብ ገፅታ በተመለሰው ሜዳ የተደረጉት የኢትዮጵያ ቡና እና አርባምንጭ…
ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች| የ28ኛ ሳምንት የሁለተኛ ቀን ጨዋታዎች
28ኛው ሳምንት የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ዛሬ በሚደረጉ አራት መርሐ-ግብሮች ይቀጥላል፤ ጨዋታዎቹን የተመለከቱ መረጃዎችም እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል…
ሪፖርት | የደረጃ ሰንጠረዡ ግርጌ ላይ የሚገኙት ሁለቱ ቡድኖች ድል ቀንቷቸዋል
ምዓም አናብስት በአራት ደቃቃ ውስጥ ባስቆጠሯቸው ሶስት ግቦች ፋሲል ከነማን ሲያሸንፉ ቢጫ ለባሾቹ በበኩላቸው ንግድ ባንክን…
ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች| የ28ኛ ሳምንት የመጀመሪያ ቀን ጨዋታዎች
28ኛው ሳምንት የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ዛሬ በሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ይጀመራል፤ ጨዋታዎቹ የተመለከቱ መረጃዎችም እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል።…
ሪፖርት| መቻል ተከታታይ ድል ሲያሳካ ሀዋሳ ከተማና ሽረ ምድረ ገነት ነጥብ ተጋርተዋል
በ27ኛ ሳምንት የመጨረሻ ቀን ሳቢ ያልነበረው የሀዋሳ ከተማና ምድረ ገነት ሽረ ጨዋታ ያለ ግብ ሲጠናቀቅ በምሽቱ…
ሪፖርት| ኢትዮጵያ መድን እና ባህር ዳር ከተማ ነጥብ ተጋርተዋል
የጣና ሞገዶቹ በአደም አባስ የመጨረሻ ደቂቃ ግብ ከኢትዮጵያ መድን ጋር 1-1 ተለያዩ በሁለቱም ቡድኖች በኩል ተመጣጣኝ…
ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች | የ27ኛ ሳምንት የመጨረሻ ቀን ጨዋታዎች
የ27ኛው ሳምንት የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የመጨረሻ ቀን ጨዋታዎችን የተመለከቱ መረጃዎች ! ኢትዮጵያ መድን ከ ባሕር…
ሪፖርት | መሪው ሲዳማ ቡና እና ፋሲል ከነማ ድል ቀንቷቸዋል
ሲዳማ ቡናዎች በአቤል ያለው ግብ እንዲሁም ፋሲል ከነማዎች በታምራት ኢያሱ ግብ ተጋጣሚዎቻቸውን ማሸነፍ ችለዋል። ኢትዮጵያ ንግድ…
ሪፖርት | ኢትዮ ኤሌክትሪክ ዳግም ወደ ድል ሲመለስ ነብሮቹና ቡናማዎቹ ነጥብ ተጋርተዋል
በአበበ ቢቂላ ስታድየም በተካሄዱ የ27ኛ ሳምንት የሁለተኛ ቀን ጨዋታዎች ኢትዮ ኤሌክትሪክ አዳማ ከተማን 1 ለ 0…

