የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድንአሰልጣኝ ማርያኖ ባሬቶ ለአልጄርያው ጨዋታ 24 ተጫዋቾች ይፋ አድርገዋል፡፡
ባለፈው ሳምንት ይፋ ከሆነው የ30 ተጫዋቾች ስብስብ መካከል ዋሊድ አታ በጉዳት ፤ እንዲሁም ጋቶች ፓኖም ፣ ስዩም ተስፋዬ ፣ ፍፁም ገብረማርያም ፣ አስራት መስራት እና በኃይሉ አሰፋ ተቀንሰዋል፡፡
የተጫዋችቹ ዝርዝር የሚከተለው ነው፡-
ግብ ጠባቂዎች
ጀማል ጣሰው – መከላከያ
ሲሳይ ባንጫ – ደደቢት
ታሪክ ጌትነት – ደደቢት
ተከላካዮች
ቶክ ጄምስ – ኢትዮጵያ ቡና
አበባው ቡታቆ – ቅዱስ ጊዮርጊስ
ብርሃኑ ቦጋለ – ደደቢት (አምበል)
ግርማ በቀለ – ሀዋሳ ከነማ
አክሊሉ አየነው – ደደቢት
ሳላዲን በርጊቾ – ቅዱስ ጊዮርጊስ
አሉላ ግርማ – ቅዱስ ጊዮርጊስ
አንዳርጋቸው ይላቅ – ቅዱስ ጊዮርጊስ
አማካዮች
ሽመልስ በቀለ – ፍሪ ኤጀንት
ታደለ መንገሻ – ደደቢት
ምንተስኖት አዳነ – ቅዱስ ጊዮርጊስ
አስራት መገርሳ – ዳሽን ቢራ
አዳነ ግርማ – ቅዱስ ጊዮርጊስ
አዲስ ህንፃ – አህሊ ሼንዲ
ዮሱፍ ሳላህ – ፍሪ ኤጀንት
ኤፍሬም አሻሞ – ኢትዮጰያ ንግድ ባንክ
ናትናኤል ዘለቀ – ቅዱስ ጊዮርጊስ
ምንያህል ተሾመ – ቅዱስ ጊዮርጊስ
አጥቂዎች
ጌታነህ ከበደ – ቢድቬትስ ዊትስ
ሳላዲን ሰኢድ – አል አህሊ
ኡመድ ኡክሪ – አልኢትሃድ አሌሳንድሪያ
ዳዋኢቲሳ – ናሽናል ሴሚንቶ
የተቀነሱ
ፍፁም ገብረ ማርያም
በአይሉ አሰፋ[ ቱሳ]
ጋቶች ፓኖም
ስዩም ተስፋዬ
ዋሊድ አታ