የኢትዮጵያ ብሄራዊ ሊግ የእሁድ እና ሰኞ ውጤቶች  

የኢትዮጵያ ብሄራዊ ሊግ ጨዋታዎች እሁድ እና ዛሬ ተደርገዋል፡፡ የመካከለኛው ፣ የሰሜን ምድብ ሀ ፣ የደቡብ ምድብ ለ እና የምስራቅ ዞኖች 3ኛ ሳምንት ጨዋታቸውን ሲያደርጉ የደቡብ ዞን ሀ ክለቦች 1ኛ ሳምንት ጨዋታቸውን በዚህ ሳምንት አድርገዋል፡፡ የሰሜን ምድብ ለ ክለቦች በዚህ ሳምንት አራፊ ሆነዋል፡፡

የሳምንቱ መጨረሻ ጨዋታዎች እና ቀሪ ጨዋታዎች እንዲሁም የደረጃ ሰንጠረዦች ይህን ይመስላሉ፡-

 

መካከለኛ ዞን ምድብ ሀ (3ኛ ሳምንት)

እሁድ 13/06/2008

መቂ ከተማ 1-0 ለገጣፎ

ዱከም ከተማ 0-0 የካ

ረቡዕ 16/06/2008

03፡00 ንፋስ ስልክ ከ ልደታ (አበበ ቢቂላ)

05፡00 ቦሌ ከ ቱሉ ቦሎ (አበበ ቢቂላ)

Central A

መካከለኛ ዞን ምድብ ለ (3ኛ ሳምንት)

እሁድ 13/06/2008

ወሊሶ ከተማ 2-0 ሆለታ ከተማ

ወልቂጤ ከተማ 2-0 ቦሌ ገርጂ

ማክሰኞ 15/06/2008

07፡00 አራዳ ከ አምቦ ከተማ (አበበ ቢቂላ)

09፡00 አዲስ ከተማ ከ ጨፌ ዶንሳ (አበበ ቢቂላ)

Central B

ሰሜን ዞን ምድብ ሀ (3ኛ ሳምንት)

እሁድ 13/06/2008

ደብረማርቆስ ከተማ 0-1 ደባርቅ ከተማ

ዳባት ከተማ 2-2 ዳሞት ከተማ

አዊ እምፒልታቅ 0-1 አማራ ፖሊስ

North A

ደቡብ ዞን ምድብ ሀ (1ኛ ሳምንት)

እሁድ 13/06/2008

መቱ ከተማ 0-0 ጋምቤላ ከተማ

ከፋ ቡና 2-0 አሶሳ ከተማ

ሚዛን አማን 4-0 ዩኒቲ ጋምቤላ

South A

ደቡብ ዞን ምድብ ለ (3ኛ ሳምንት)

እሁድ 13/06/2008

ጋርዱላ 1-2 ሮቤ ከተማ

ወላይታ 1-0 ሃምበሪቾ

ኮንሶ ኒውዮርክ 1-1 ቡሌ ሆራ

ጎባ ከተማ 2-1 ጎፉ ባሪንቼ

South B

ምስራቅ ዞን (3ኛ ሳምንት)

እሁድ 13/06/2008

ሀረር ሲቲ 0-0 ካሊ ጅግጅጋ

ሶማሌ ፖሊስ 2-0 ቢሾፍቱ

ወንጂ ስኳር 1-1 ሞጆ ከተማ

ሰኞ 14/06/2008

አሊ ሐብቴ ጋራዥ 1-2 መተሃራ ስኳር

EAST

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *