” አሸንፈን ለመመለስ በሙሉ አቅማችን እንፋለማለን” የአዛም አሰልጣኝ ኤቲዬን ንዳዪቭጊጄ

በታንዛንያ ዳሬ ሰላም መቀመጫቸውን ያደረገው አዛሞች በኮንፌደሬሽን ዋንጫ ከፋሲል ከነማ ጋር ላለበት የቅድመ ማጣርያ ዙር ጨዋታ…

” ጨዋታውን እዚሁ ጨርሰን ለመሄድ ሁላችንም በቁርጠኝነት ተነስተናል። ” ኃይሉ ነጋሽ

የ2011 የኢትዮጵያ ዋንጫን አሸንፎ በካፍ ኮንፌደሬሽን ዋንጫ ተሳተፊ የሆነው ፋሲል ከነማ ነገ 10 ሰዓት ላይ በባህር…

ፋሲል ከነማ ሁለተኛ ተጫዋች ወደ ቡድኑ ቀላቅሏል

በካፍ ኮንፌደሬሽን ዋንጫ የሚሳተፈው ፋሲል ከነማ ኪሩቤል ኃይሉን ለማስፈረም ስምምነት ላይ ደርሷል። በተከላካይ አማካይ ስፍራ የሚጫወተው…

ፋሲል ከነማ የሁለት ተጫዋቾችን ውል ሲያደስ አሰልጣኝ ውበቱ አባተ መልቂያ አስገብተዋል

የኢትዮጵያ ዋንጫ አሸናፊው ፋሲል ከነማ የሁለት የውጪ ዜጎቹ ኮንትራትን ሲያራዝም አሰልጣኝ ውበቱ አባተ መልቀቂያ ማስገባታቸውን አስታውቋል።…

ሀ-20 ምድብ ለ | አዳማ ከተማ በመሪነቱ ሲቀጥል ተከታዮቹም አሸንፈዋል

የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች ፕሪምየር ሊግ ምድብ ለ 14ኛ ሳምንት ትላንት ተጀምሮ ዛሬ በተደረገ አንድ ጨዋታ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | አዳማ ከተማ 4-0 ደደቢት

26ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አዳማ አበበ ቢቂላ ስታዲየም ላይ አዳማ ከተማ ደደቢትን አስተናግዶ 4-0 ማሸነፍ…

ሪፖርት| አዳማ ከተማ ወደ ድል ሲመለስ ደደቢት ከሊጉ መሰናበቱን አረጋግጧል

ከ26ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታዎች መካከል አዳማ አበበ ቢቂላ ስታድየም ላይ አዳማ ከተማ ደደቢትን ያስተናገደበት…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ሀዋሳ ከተማ 0-0 ኢትዮጵያ ቡና

ትላንት በዝናብ ተቋርጦ ዛሬ በቀጠለው ጨዋታ ሀዋሳ ከተማ ከ ኢትዮጵያ ቡና ያለ ግብ አቻ ከተለያዩ በኋላ…

ሪፖርት | የሀዋሳ ከተማ እና ኢትዮጵያ ቡና ጨዋታ አሠላ ላይ ተጀምሮ ቢሾፍቱ ላይ ያለ ጎል ተጠናቋል

በ26ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ሀዋሳ ከተማ እና ኢትዮጵያ ቡናን ያገናኘው ጨዋታ የመጀመርያው አጋማሽ ትላንት አሠላ…

ሀዋሳ ከተማ ከ ኢትዮጵያ ቡና [ሁለተኛ አጋማሽ] – ቀጥታ የውጤት መግለጫ

እሁድ ግንቦት 18 ቀን 2011 FT ሀዋሳ ከተማ 0-0 ኢትዮጵያ ቡና – – ቅያሪዎች – –…

Continue Reading