ባህር ዳር ከተማዎች የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ እንዲሰረዝ መደረጉን እንደሚቃወሙ ዛሬ በላኩት ደብዳቤ አስታውቀዋል። ከቀናት በፊት የኢትዮጵያ…
ሚካኤል ለገሠ
አምስት ተጫዋቾችን በጨዋታ መቀየር የሚያስችለው ህግ ዛሬ ተቀባይነት አገኘ
ከቀናት በፊት በፊፋ አማካኝነት የቀረበው “የአምስት ተጫዋቾች በጨዋታ ይቀየሩ” ሃሳብን አይ ኤፍ ኤ ቢ (IFAB) ዛሬ…
ተጫዋቾች በቤታቸው ሆነው ልምምድ የሚሰሩበት መተግበሪያ እየበለፀገ ነው
ተጫዋቾች፣ አሰልጣኞች እና የክለብ አመራሮችን በቀላሉ የሚያገናኘው ይህ መተግበሪያ በኢትዮጵያውያን እየበለፀገ እንደሆነ ተሰምቷል። ስፖርታዊ ክንውኖች በተቋረጡበት…
የ2012 የኢትዮጵያ ሊጎች ሙሉ ለሙሉ እንዲሰረዙ ተደረገ
በኮሮና ቫይረስ ምክንያት በኢትዮጵያ ውስጥ የሚደረጉ የሊግ ውድድሮች ሙሉ ለሙሉ እንዲሰረዝ ተደረገ። በተጨማሪም በቀጣይ ዓመት ኢትዮጵያን…
ኢትዮጵያን ፉትቦለርስ አሶሴሽን ለእግር ኳስ ፌደሬሽኑ ደብዳቤ ልኳል
ከተመሰረተ 9 ወራት ያስቆጠረው የኢትዮጵያ እግር ኳስ ተጨዋቾች ማህበር ዛሬ ለኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን ደብዳቤ አስገብቷል።…
የአዲስ አበባ እግር ኳስ ፌደሬሽን በስሩ ያሉትን ውድድሮች ዘንድሮ እንደማያከናውን ገለፀ
በአዲስ አበባ እግር ኳስ ፌደሬሽን ስር የሚደረጉ 5 የመዲናይቱ ውድድሮች በኮሮና ወረርሽኝ ምክንያት ቀሪዎቹ መርሃ ግብሮች…
አስተያየት | የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ እጣ ፈንታ ምን ሊሆን ይችላል…?
በኮሮና ምክንያት እግርኳስ ከአፍቃሪያኑ ከተለየ እነሆ በርካታ ቀናት የተቆጠሩ ሲሆን በሃገራችን ኢትዮጵያ ዛሬ ይፋዊ ጨዋታዎች ከመከወን…
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድኖች ለኮሮና ቫይረስ መከላከያ የሚውል ድጋፍ አድርገዋል
በዓለም ደረጃ ከፍተኛ ስጋት የሆነው የኮሮና ቫይረስ በሃገራችን እንዳይስፋፋ የሚደረገው ድጋፍ ቀጥሎ ዋሊያዎቹ እና ሉሲዎቹ በጋራ…
ሉሲዎቹ ኮሮና ቫይረስን ለመከላከያ የሚረዳ ድጋፍ ለማድረግ እንቅስቃሴ ጀምረዋል
የተለያዩ ግለሰቦች እና ተቋማት ይህንን ወረርሽኝ ለመከላከል የሚረዳ ድጋፍ ማድረጋቸውን ሲቀጥሉ የሉሲዎቹ ተጨዋቾች እና አሰልጣኞች የበኩላቸውን…
የጣናው ሞገድ ተጨዋቾች የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ለመግታት ድጋፍ አድርገዋል
ይህንን ወረርሽኝ ለመከላከል የተለያዩ የእግርኳስ ቤተሰቦች ድጋፍ ማድረጋቸውን ሲቀጥሉ ዛሬ ረፋድ ደግሞ የባህር ዳር ከተማ ተጨዋቾች…

