በቀጣዩ ሳምንት ማክሰኞ ከኢትዮጵያ ጋር የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ የምድብ ጨዋታ ያላት ማላዊ በአቋም መለኪያ ጨዋታ አቻ…
ሚካኤል ለገሠ
ሪፖርት | ፋሲል እና መድን ነጥብ ተጋርተዋል
በሁለት አጋማሾች ሁለት መልክ የነበረው የፋሲል ከነማ እና ኢትዮጵያ መድን ጨዋታ ያለጎል አቻ ተደምድሟል። ባሳለፍነው ሳምንት…
ከነገው ወሳኝ ጨዋታ በፊት የጣና ሞገዶቹ አሠልጣኝ ምን አሉ?
👉 \”ጨዋታው ለእኛ ትልቅ ትርጉም አለው\” 👉 \”…እንደየአመጣጡ ተገቢውን ግብረመልስ ለመስጠት በአካልም በአዕምሮም ዝግጁ ሆነን ጨዋታውን…
ሪፖርት | የጦና ንቦቹ ብርትካናማዎቹን በመርታት ከወራጅ ቀጠናው ስጋት በመጠኑ ፈቅ ብለዋል
ወላይታ ድቻ ከአምስት ጨዋታዎች በኋላ ከድል ጋር በመገናኘት የወራጅነት ስጋቱን በመጠኑ አቃሏል። ባሳለፍነው የጨዋታ ሳምንት በሀዋሳ…
ሪፖርት | አዞዎቹ ወሳኝ ድል በማግኘት ከወራጅ ቀጠናው ወተዋል
አርባምንጭ ከተማ ለገጣፎ ለገዳዲን በማሸነፍ በርካታ ሳምንታት ከነበረበት የወራጅ ቀጠና ወጥቷል። በ27ኛ ሳምንት የሊጉ ጨዋታ ከሲዳማ…
የዋልያዎቹ ተጋጣሚ የአቋም መፈተሻ ጨዋታ ልታደርግ ነው
ሰኔ 13 ከኢትዮጵያ ጋር የአፍሪካ ዋንጫ ጨዋታ ያለባት ማላዊ ለጨዋታው የምታደርገውን ቅድመ ዝግጅት ስትቀጥል በቀጣዩ ሳምንትም…
“በሚቀጥለው ዓመት ከፈጣሪ ጋር ጠንካራ፣ የተረጋጋ እና ተፎካካሪ የሆነ ቡድን ለመገንባት ነው የማስበው” በፀሎት ልዑልሰገድ
ኢትዮጵያ ንግድ ባንክን ከስድስት የውድድር ዓመታት በኋላ ወደ ፕሪምየር ሊጉ የመለሰው አሠልጣኝ በፀሎት ልዑልሰገድ ከሶከር ኢትዮጵያ…
ሲዳማ ቡና እና መቻል ቅጣት ተላልፎባቸዋል
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውድድር አመራር እና ሥነ-ስርዓት ኮሚቴ በ27ኛ ሳምንት የታዩ የዲሲፕሊን ግድፈቶች ላይ ውሳኔዎችን አስተላልፏል።…
ድሬዳዋ ከተማ የዲሲፕሊን ውሳኔ ተላልፎበታል
ድሬዳዋ ከተማ በተጫዋቹ በቀረበበት አቤቱታ የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን የዲሲፕሊን ኮሚቴ ውሳኔ አስተላልፏል። በቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ…
የሊጉ የቀጥታ የቴሌቪዥን ስርጭት የሚመለስበት ቀን ታውቋል
የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የምስል መብት ባለቤት የሆነው ሱፐር ስፖርት የቀጥታ ስርጭት ለማስተላለፍ የሚመለስበት ጊዜ ታውቋል። ከ2013…

