በ19ኛው የጨዋታ ሳምንት ጎልተው በወጡ ተጫዋቾች ይህንን ምርጥ ቡድን ሠርተናል። አሰላለፍ 4-3-3 ግብ ጠባቂ መክብብ ደገፉ…
Continue Readingሶከር ኢትዮጵያ
የጣና ሞገዶቹ የዚህ ሳምንት ጨዋታ ተራዝሟል
አማካይ ተጫዋቻቸውን በሞት ያጡት ባህር ዳር ከተማዎች ቅዳሜ ከወልቂጤ ጋር ሊያደርጉት የነበረው ጨዋታ ለሌላ ጊዜ ተላልፏል።…
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ | የ17ኛ ሳምንት ምርጥ 11
በ17ኛው የጨዋታ ሳምንት ጎልተው በወጡ ተጫዋቾች ይህንን ምርጥ ቡድን ሠርተናል። አሰላለፍ 4-1-2-3 ግብ ጠባቂ ቢኒያም ገነቱ…
Continue Reading
ሪፖርት | አደገኛ ሙከራዎችን ማሳየት ያተሳነው የምሽቱ ጨዋታ ያለግብ ተቋጭቷል
ጥቂት የግብ ዕድሎች የተፈጠሩበት የሲዳማ ቡና እና ወልቂጤ ከተማ ጨዋታ 0-0 ተጠናቋል። በምሽቱ ጨዋታ የሲዳማ ቡናው…
ዋልያዎቹ የአቋም መፈተሻ ጨዋታ ሊያደርጉ ነው
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከሳምንታት በኋላ በሜዳው የአቋም መለኪያ ጨዋታዎች ሊያደርግ ነው። ተጋጣሚውም በትናንትናው ዕለት ዝግጅት ጀምራለች።…
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ | የ16ኛ ሳምንት ምርጥ 11
የሁለተኛ ዙር የመጀመሪያ ሳምንት ጨዋታዎችን መነሻ በማድረግ ይህንን ምርጥ ቡድን ሠርተናል። አሰላለፍ 4-3-3 ግብ ጠባቂ አቤል…
Continue Reading
የአሰልጣኞች አስተያየት | ድሬዳዋ ከተማ 1-0 ሀምበርቾ
“ይሄን ሦስት ነጥብ ለክቡር ከንቲባችን ማበርከት እንፈልጋለን።” አሰልጣኝ ሽመልስ አበበ “ብዙ ጨዋታዎች አሉ ከወዲሁ ተስፋ አንቆርጥም…
የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ | የ15ኛ ሳምንት ምርጥ 11
በመጀመሪያው ዙር የመጨረሻ ሳምንት ጨዋታዎች ላይ በመመርኮዝ ይህንን ምርጥ ቡድን ሠርተናል። አሰላለፍ 4-1-2-3 ግብ ጠባቂ አብዩ…
Continue Reading
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ | የ14ኛ ሳምንት ምርጥ 11
በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አሥራ አራተኛ ሳምንት ጎልተው በወጡ ተጫዋቾች ይህንን ምርጥ ቡድን ሠርተናል። አደራደር ፡ 4-3-3…
Continue Reading
የግል አስተያየት | የጨዋታ ነጻነት
በደስታ ታደሠ በኢትዮጵያ ቡና እና በመቻል መካከል ከተደረገውና በኢትጵያ ቡና 4-0 ከተጠናቀቀው ጨዋታ በኋላ የኢትዮጵያ ቡናው…

