የ2012 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ዐቢይ ኮሚቴ ህጋዊ የኩባንያ ዕውቅና አግኝቶ “የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ካምፓኒ” ወደሚለው ስያሜ ተቀይሯል፡፡…
ቴዎድሮስ ታከለ
ድሬዳዋ ከተማ ከሦስት ተጫዋቾች ጋር በስምምነት ተለያየ
ተከላካዩ ዘሪሁን አንሼቦ፣ አማካዩቹ አማኑኤል ተሾመ እና ዋለልኝ ገብሬ ከድሬዳዋ ጋር የስድስት ወራት የውል ኮንትራት እየቀራቸው…
ሀዲያ ሆሳዕና ተጨማሪ ሁለት ተጫዋቾችን አስፈረመ
ትናንት ሳሊፉ ፎፋናን በማስፈረም ወደ ዝውውር የገባው ሀዲያ ሆሳዕና አሁን ደግሞ ሁለት ተጨማሪ ተጫዋችች አስፈርሟል። ቢኒያም…
ሀዲያ ሆሳዕና አይቮሪኮስታዊውን አጥቂ አስፈረመ
አሰልጣኝ ፀጋዬ ኪዳነማርያም የሁለተኛው ዙር ፈራሚ ተጫዋች በማድረግ አይቮሪኮስታዊው የስሑል ሽረ አጥቂ ሳሊፍ ፎፋናን አስፈርመዋል፡፡ ዐምና…
ወላይታ ድቻ ጊዜያዊ አሰልጣኙን በቋሚነት ሾመ
ወላይታ ድቻን በጊዜያዊነት ተረክቦ የውጤት መሻሻል ያሳየው አሰልጣኝ ደለለኝ ደቻሳ በቋሚ ውል ቡድኑን ተረክቧል፡፡ አሰልጣኝ ገብረክርስቶስ…
የሀዋሳ ረዳት አሰልጣኝ ከክለቡ ጋር ይገኛሉ
በትናንት ዘገባችን ከክለቡ መሰናበታቸውን ገልፀን የነበረው የክለቡ ረዳት አሰልጣኝ አምጣቸው ኃይሌ አሁንም ከክለቡ ጋር ይገኛሉ፡፡ በትናንቱ…
ወላይታ ድቻ አቤቱታውን ለፌዴሬሽኑ ገለፀ
በአስራ አምስተኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ወላይታ ድቻን አስተናግዶ ባሸነፈበት ጨዋታ በነበረው የስፖርታዊ ጨዋነት…
ሲዳማ ቡና የማበረታቻ ሽልማት ለቡድኑ አባላት አበረከተ
በዘንድሮ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ወደ ባለፉት ሳምንታት ወደ ግሩ አቋሙ በመመለስ አንደኛውን ዙር ያገባደደው ሲዳማ ቡና…
የአሰልጣኞች አስተያየት | ሀዋሳ ከተማ 3-2 ፋሲል ከነማ
በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 15ኛው ሳምንት ጨዋታ ሀዋሳ ከተማ በሜዳው ከመመራት ተነስቶ ፋሲል ከነማን 3ለ2 ካሸነፈ በኋላ…
ሪፖርት | ሀዋሳ ከተማ ከመመራት ተነስቶ ወሳኝ ሦስት ነጥቦች ከፋሲል ላይ ወስዷል
በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አስራ አምስተኛው ሳምንት ጨዋታ ሀዋሳ ከተማ በሜዳው ፋሲል ከነማን አስናግዶ ሁለት ለዜሮ ከመመራት…