የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሦስተኛ ሣምንት ጨዋታዎች የቀጥታ ስርጭት ሽፋን ላይኖራቸው እንደሚችል እየተገመተ ነው። ከመስከረም 20 ጀምሮ…
ቶማስ ቦጋለ

የአሰልጣኞች አሰተያየት | ሻሸመኔ ከተማ 0-1 ሀዋሳ ከተማ
“በግብ ጠባቂያችን መዘናጋት ውጤቱን ልናጣ ችለናል ፣ ይሄ ውጤት አይገባንም ነበር” አሰልጣኝ ፀጋዬ ወንድሙ “እንደዚህ ዓይነት…

ሪፖርት | የሳምንቱ የመጨረሻ ጨዋታ በኃይቆቹ አሸናፊነት ተጠናቋል
ሃዋሳ ከተማ በኢዮብ ዓለማየሁ ድንቅ ግብ ሻሸመኔ ከተማን 1-0 መርታት ችሏል። በሳምንቱ የመጨረሻ መርሐ-ግብር ሻሸመኔ ከተማ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ባህር ዳር ከተማ 2-1 መቻል
“ብንረጋጋ ኖሮ ቢያንስ የተሻለ ውጤት ይዘን እንወጣ ነበር” አሰልጣኝ ገብረክርስቶስ ቢራራ “ተጫዋቾቻችን 90ውን ደቂቃ ሙሉ የሚችሉትን…

ሪፖርት | የሳምንቱ ተጠባቂ ጨዋታ በጣና ሞገዶቹ አሸናፊነት ተጠናቋል
በተጠባቂው ጨዋታ ባህርዳር ከተማ በፍሬው ሰለሞን እና ሀብታሙ ታደሰ ግቦች መቻልን 2-1 ረቷል። 9 ሰዓት ላይ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ወላይታ ድቻ 0-1 አዳማ ከተማ
“ዋጋ እያስከፈለን ያለው የአጨራረስ ችግራችን ነው” አሰልጣኝ ያሬድ ገመቹ “በሁለተኛው አጋማሽ በተቻለ መጠን ኳስ ይዘን ለመጫወት…

ሪፖርት | አዳማ ከተማ ወሳኝ ድል ተቀዳጅቷል
በምሽቱ ጨዋታ አዳማ ከተማ በኤልያስ ለገሰ ብቸኛ ግብ ወላይታ ድቻን 1-0 ረቷል። የምሽቱ መርሐግብር ወላይታ ድቻን…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ወልቂጤ ከተማ 1-1 ሲዳማ ቡና
“እንደጠበቅነው ባይሆንም ዛሬ ተጫዋቾቼ ትልቅ እንቅስቃሴ ነው ያደረጉት” አሰልጣኝ ሙሉጌታ ምህረት “በብዙ ረገድ እኛ ራሳችንን ልናርም…

ሪፖርት | ወልቂጤ ከተማ እና ሲዳማ ቡና በጭማሪ ደቂቃ ድራማ ነጥብ ተጋርተዋል
በዕለቱ ቀዳሚ መርሐግብር ወልቂጤ ከተማ እና ሲዳማ ቡና በመጨረሻ ደቂቃ ግቦች 1-1 ተለያይተዋል። በዕለቱ ቀዳሚ ጨዋታ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ፋሲል ከነማ 1-1 ኢትዮጵያ መድን
“ከመመራት ከመነሳታችን አንፃር ብዙ አልከፋኝም” አሰልጣኝ ውበቱ አባተ “ብዙ ነገሮችን ተቋቁመን ይሄንን ውጤት ይዘን ወጥተናል” አሰልጣኝ…