ድሬዳዋ ከተማ ጋናዊ ተከላካይ አስፈርሟል

በአሰልጣኝ አስራት አባተ የሚመራው ድሬዳዋ ከተማ ጋናዊ የመሐል ተከላካይ ወደ ቡድኑ ቀላቅሏል። ለቀጣዩ ዓመት የፕሪምየር ሊግ…

ድሬዳዋ ከተማ የመስመር ተከላካይ አስፈረመ

የምስራቁ ክለብ ድሬዳዋ ከተማ ስድስተኛ ፈራሚው የመስመር ተከላካይ ስፍራ ተጫዋች ሆኗል። ዘግየት ብሎም ቢሆን ወደ ተጫዋቾች…

ድሬዳዋ ከተማ አምስተኛ ተጫዋቹን አግኝቷል

ኤፍሬም አሻሞ የአሰልጣኝ አስራት አባተው ድሬዳዋ ከተማ አምስተኛው አዲሱ ፈራሚ ሆኗል። ዘግየት ብለው ቢሆን ወደ ዝውውሩ…

ድሬዳዋ ከተማ ሦስት ተጫዋቾችን አስፈርሟል

የአሰልጣኝ አስራት አባተ ድሬዳዋ ከተማ የሦስት ተጫዋቾችን ዝውውር ሲቋጭ የአንድ ተጫዋቾች ውል አድሷል። በፕሪምየር ሊጉ የቀጣይ…

ድሬዳዋ ከተማ አጥቂ አስፈርሟል

በአሠልጣኝ አስራት አባተ የሚመራው ድሬዳዋ ከተማ የአንድ አጥቂ ዝውውር አገባዷል። ከሰዓታት በፊት የነባር ተጫዋቻቸው ቻርለስ ሙሴጌን…

ድሬዳዋ ከተማ የሁለት ተጫዋቾችን ውል አድሷል

በዝውውር መስኮቱ እስካሁን ተሳትፎ ያላደረገው ድሬዳዋ ከተማ የሁለት ነባር ተጫዋቾችን ውል አራዝሟል። በአሠልጣኝ አስራት አባተ የሚመሩት…

ሪፖርት | የውድድር ዓመቱ የመጨረሻ ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቋል

የ2015 ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የመጨረሻ የሆነው የድሬዳዋ ከተማ እና የቅዱስ ጊዮርጊስ ጨዋታ1-1 ተጠናቋል። 9 ሰዓት…

የአሠልጣኞች አስተያየት | አርባምንጭ ከተማ 0-1 ድሬዳዋ ከተማ

\”ቀጣይ ዓመትም ከተማውን እና ህዝቡን የሚመጥን ቡድን ይዘን እናቀርባለን የሚል እምነት አለኝ\” አሰልጣኝ አስራት አባተ \”በሌሎች…

ሪፖርት | ድሬዳዋ ከተማ በቢኒያም ጌታቸው ብቸኛ ጎል በሊጉ መቆየቱን አረጋግጧል

በሊጉ ለመቆየት ወሳኝ በነበረው ጨዋታ ድሬዳዋ ከተማ አርባምንጭ ከተማን 1-0 በመርታት በፕሪምየር ሊጉ ላይ መሰንበቱን ሲያረጋግጥ…

መረጃዎች| 108ኛ የጨዋታ ቀን

የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የ29ኛ ሳምንት ተጠባቂ ጨዋታዎችን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አቅርበናል። አርባምንጭ ከተማ ከ ድሬዳዋ…