መረጃዎች | 73ኛ የጨዋታ ቀን

የ18ኛ ሳምንት መገባደጃ የሆኑ መርሐግብሮችን የተመለከቱ መረጃዎች እነሆ ! የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከ ሀዋሳ ከተማ ከአቻ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ሀዋሳ ከተማ 1-0 መቻል

በምሽቱ መርሃግብር በውጤት አልባ ጉዞ ውስጥ የሰነበቱት ሀዋሳ ከተማዎች በሰንጠረዡ አናት እየተፎካከረ የሚገኘውን መቻልን ከረቱበት ጨዋታ…

ሪፖርት | ሐይቆቹ ከ12 ሳምንታት ጥበቃ በኋላ ከናፈቃቸው ድል ጋር ታርቀዋል

ሐይቆቹ በዓሊ ሱሌይማን ግሩም የቅጣት ምት ጎል መቻልን 1ለ0 በመርታት ወሳኝ ሦስት ነጥብ አሳክተዋል። መቻል ባሳለፍነው…

መረጃዎች | 68ኛ የጨዋታ ቀን

በ17ኛው ሳምንት ሦስተኛ የጨዋታ ዕለት የሚከናወኑ መርሐግብሮችን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል። ኢትዮ ኤሌክትሪክ ከ ወልዋሎ ዓ.ዩ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ቅዱስ ጊዮርጊስ 1-1 ሀዋሳ ከተማ

በመጀመሪያ አጋማሽ መጠናቀቂያ በአራት ደቂቃዎች ልዩነት በተቆጠሩ ግቦች ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ሀዋሳ ከተማን ነጥብ በማጋራት ከተጠናቀቀው…

ሪፖርት | የፈረሰኞቹ የአሸናፊነት ጉዞ በሀይቆቹ ተገቷል

ፈረሰኞቹን በወራጅ ቀጠናው እየዳከሩ ከሚገኙት ሀይቆቹ ያገናኘው ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቋል። ቅዱስ ጊዮርጊስ በ15ኛው ሳምንት ድሬዳዋ…

መረጃዎች | 64ኛ የጨዋታ ቀን

የጨዋታ ሳምንቱ ተጠባቂ ፍልምያ ጨምሮ በ16ኛው ሳምንት ሦስተኛ የጨዋታ ዕለት የሚከናወኑ መርሀ-ግብሮች የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው ቀርበዋል።…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ሀዋሳ ከተማ 1-1 ወልዋሎ ዓ/ዩ

👉 “ጨዋታው ጥሩ የሚባል ፉክክር ነበረው። ጊዜያዊ አሰልጣኝ ወንድማገኝ ተሾመ 👉 “ ተጭነን ለመጫወት አስበን ነበር…

ሪፖርት | በወራጅ ስጋት ውስጥ የሚገኙትን ቡድኖች ያገናኘው ጨዋታ ያለ አሸናፊ ተጠናቋል

በመውረድ ስጋት ውስጥ ሆነው የተገናኙት ሀዋሳ ከተማ እና ወልዋሎ ዓ/ዩ ያደረጉት ጨዋታ በአንድ አቻ ውጤት ተጠናቋል።…

መረጃዎች | 61ኛ የጨዋታ ቀን

የጨዋታ ሳምንቱ ማሳረግያ የሆኑ መርሀ-ግብሮችን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል። ሀዋሳ ከተማ ከ ወልዋሎ ዓ.ዩ በወራጅ ቀጠናው…