ሪፖርት | ፈረሰኞቹ መሪነታቸውን አስመልሰዋል

በከነዓን ማርክነህ ብቸኛ ግብ አርባምንጭ ከተማን የረታው ቅዱስ ጊዮርጊስ የአንደኝነት ደረጃውን ከሰዓታት ቆይታ በኋላ ከፋሲል ከነማ…

ቅድመ ዳሰሳ | የ29ኛ ሳምንት ሁለተኛ ቀን ጨዋታዎች

የነገውን ተጠባቂ የጨዋታ ቀን የተመለከተው ዳሰሳችን እንዲህ ይነበባል። ወደ ፍፃሜው እየቀረበ በሚገኘው ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ…

Continue Reading

የአሰልጣኞች አስተያየት | ሀዲያ ሆሳዕና 1-1 ቅዱስ ጊዮርጊስ

ተጠባቂው ጨዋታ በአቻ ውጤት ከተጠነቀቀ በኋላ አሰልጣኞች ተከታዩን አስተያየት ሰጥተዋል። አሰልጣኝ ሙሉጌታ ምህረት – ሀዲያ ሆሳዕና…

ሪፖርት | ነብሮቹ ፈረሰኞቹን ነጥብ አስጥለዋል

በደረጃ ሰንጠረዡ አጋማሽ የሚገኘው ሀዲያ ሆሳዕና የሊጉን መሪ ቅዱስ ጊዮርጊስ ነጥብ አስጥሎ የዋንጫውን ፉክክር አጓጊ አድርጓል።…

ቅድመ ዳሰሳ | የ28ኛ ሳምንት ሁለተኛ ቀን ጨዋታዎች

ነገ ቀጥለው በሚደረጉት የሊጉ ሦስት ጨዋታዎች ዙሪያ ተከታዮቹን ነጥቦች አንስተናል። ጅማ አባ ጅፋር ከ ወላይታ ድቻ…

Continue Reading

የአሰልጣኞች አስተያየት | ቅዱስ ጊዮርጊስ 2-0 ወልቂጤ ከተማ

የዛሬ ረፋዱ ጨዋታ በቅዱስ ጊዮርጊስ አሸናፊነት ከተጠናቀቀ በኋላ አሰልጣኞች ተከታዩን አስተያየት ሰጥተዋል። አሰልጣኝ ዘሪሁን ሸንገታ –…

ሪፖርት | ፈረሰኞቹ በዋንጫ ፉክክሩ ውስጥ ወሳኝ ድል አስመዝግበዋል

ቅዱስ ጊዮርጊሶች በሁለቱ አጋማሾች ባስቆጠሯቸው ግቦች ወልቂጤ ከተማን በመርታት ከተከታታይ ነጥብ መጣሎች በኋላ ይበልጥ ወደ ዋንጫው…

ቅድመ ዳሰሳ | የ27ኛ ሳምንት የመጀመሪያ ቀን ጨዋታዎች

በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ነገ የሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎችን በዳሰሳችን ተመልክተናቸዋል። ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ ወልቂጤ ከተማ የጨዋታ…

Continue Reading

የአሰልጣኞች አስተያየት | ቅዱስ ጊዮርጊስ 2-2 ባህር ዳር ከተማ

ጠንካራ ፉክክር አስተናግዶ በአቻ ውጤት ከተቋጨው ጨዋታ በኋላ አሰልጣኞች ይህንን ብለዋል። አሰልጣኝ አብርሀም መብራቱ – ባህር…

ሪፖርት | ባህር ዳር ከተማ የሊጉን መሪ ቅዱስ ጊዮርጊስ ነጥብ አስጥሏል

ጥሩ ፉክክር በተስተዋለበት የሳምንቱ ተጠባቂ ጨዋታ ፈረሰኞቹ ከጣናው ሞገዶቹ ጋር አቻ ተለያይተዋል። ተጠባቂው ጨዋታ ገና ከጅምሩ…