ቫስ ፒንቶ ተሰናበቱ

ቅዱስ ጊዮርጊስ ፖርቹጋላዊ ዋና አሰልጣኙ ቫስ ፒንቶን ከኃላፊነት አንስቷል። ቅዱስ ጊዮርጊስ በ2010 የውድድር ዓመት መግቢያ ላይ…

ቫዝ ፒንቶ ስለ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቀጣይ ቆይታቸው ይናገራሉ

የፖርችጋላዊው አሰልጣኝ ቫስ ፒንቶ የፈረሰኞቹ ቤት እጣ ፈንታ በቅርቡ ቁርጡ ይለይለታል። 2010 መስከረም የጣና ሐይቅን ከእንቦጭ…

የፕሪምየር ሊግ ክለቦች ቅድመ ውድድር ዝግጅት | ቅዱስ ጊዮርጊስ

የፕሪምየር ሊጉ ክለቦች የቅድመ ውድድር ዝግጅትን የተመለከቱ መረጃዎች ላይ የሚያተኩረው ፅሁፋችን ቅዱስ ጊዮርጊስን ያስመለክተናል። የአስራ አራት…

ሳላዲን ሰዒድ ወደ ሜዳ ለመመለስ ተቃርቧል

ለረጅም ወራት ከሜዳ ርቆ የነበረው የፊት አጥቂ ዳግም የሚመለስበት ጊዜ ተቃርቧል። የፈረሰኞቹ የፊት አጥቂ ሳላዲን ሰዒድ…

ቅዱስ ጊዮርጊስ አምስተኛ የውጪ ተጫዋች አስፈረመ

ባለፈው ሳምንት የአራት የውጪ ተጫዋቾችን ዝውውር ያጠናቀቀው ቅዱስ ጊዮርጊስ ጋናዊው ተከላካይ ኤድዊን ፍሪምፖንግ ማንሶን ማስፈረሙን ይፋ…

ቅዱስ ጊዮርጊስ ሦስት ወጣት ተጫዋቾቹን በውሰት ሊሰጥ ነው

ቅዱስ ጊዮርጊስ በ2010 የውድድር ዓመት ከ20 ዓመት በታች ቡድኑ ካሳደጋቸው አምስት ወጣት ተጨዋቾች መካከል ሦስቱን በውሰት…

ቅዱስ ጊዮርጊስ አራተኛ የውጪ ዜጋ ዝውውርን አጠናቀቀ

በትላንትናው ዕለት የኬንያ፣ ቶጎ እና ጋና ዜግነት ያላቸው ተጫዋቾችን ያስፈረመው ቅዱስ ጊዮርጊስ በዛሬው ዕለት ደግሞ ናይጄርያዊ…

ቅዱስ ጊዮርጊስ ሶስት የውጪ ዜጋዎችን አስፈረመ

በጥቂት ቀናት ውስጥ የሚዘጋው የውጪ ተጫዋቾች የዝውውር መስኮት ክለቦቻችንን ጥድፊያ ውስጥ የከተታቸው ይመስላል። ባልተለመደ ሁኔታ የውጪ…

“የሚድን ሰው የለም…” አቶ አብነት ገብረመስቀል

በ2010 የውድድር ዘመን አንድም ተጠቃሽ ዋንጫ ያላሳካውና ከ2006 በኋላ ለመጀመርያ ጊዜ በአፍሪካ መድረክ ውድድሮች ላይ ተሳታፊ…

ቅዱስ ጊዮርጊስ የኬንያ ብሔራዊ ቡድን ግብ ጠባቂን ለማስፈረም ተስማምቷል

ላለፉት ሰባት ዓመታት በሮበርት ኡዶንካራ ግቡን ሲያስጠብቅ የነበረው ቅዱስ ጊዮርጊስ በክረምቱ ከዩጋንዳዊው ግብ ጠባቂ ጋር ከተለያየ…