ላለፉት ሦስት ቀናት ስድስት ጨዋታዎች በተደረጉበት የኢትዮጵያ ፕሪምየት ሊግ አምስተኛ ሳምንት ዛሬ መከላከያ እና ወልዋሎ ዓ.ዩ…
Continue Readingመቻል
በአንድ የፕሪምየር ሊግ ጨዋታ ላይ የቀን ለውጥ ተደረገ
የመርሐ ግብር ማስተካከያ በማያጣው የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አምስተኛ ሳምንት ከሚደረጉ ጨዋታዎች መካከል በአንዱ ላይ ሽግሽግ ተደርጎበታል፡፡…
የአሰልጣኞች አስተያየት | መከላከያ 1-3 ሬንጀርስ ኢንተርናሽናል
በካፍ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ ቅድመ ማጣርያ የመልስ ጨዋታ ዛሬ በአዲስ አበባ ስታዲየም የናይጄሪያው ሪንጀርስ ኢንተርናሽናል ያስተናገደው መከላከያ…
ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ | መከላከያ አሁንም ከቅድመ ማጣሪያው ማለፍ ሳይችል ቀርቷል
በ2018/19 ካፍ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ ቅድመ ማጣሪያ ከናይጄሪያው ሬንጀርስ ኢንተርናሽናል ጋር የተደለደለው የኢትዮጵያ ዋንጫ አሸናፊው መከላከያ በድምር…
መከላከያ ከ ኢኑጉ ሬንጀርስ – ቀጥታ የውጤት መግለጫ
ረቡዕ ኅዳር 26 ቀን 2011 FT መከላከያ🇪🇹 1-3 🇳🇬ሬንጀርስ 2′ ምንይሉ ወንድሙ (ፍ) 77′ ኬቪን ኢቶያ…
Continue Readingኮፌድሬሽን ዋንጫ | መከላከያ ለመልሱ ጨዋታ ዛሬ የመጨረሻ ልምምዱን ሰርቷል
በቶታል ካፍ ኮፌድሬሽን 2018/19 ቅድመ ማጣሪያ ጨዋታውን ወደ ናይጄሪያ ተጉዞ በሬንጀርስ ኢተርናሽናል 2 – 0 ሽንፈት…
“ዳኛው ሊረዳቸው እንዳሰበ በእኛ ላይ የሚወስናቸው ውሳኔዎች ማሳያ ነበሩ “አሰልጣኝ ሥዩም ከበደ
በ2018/19 የካፍ ቶታል ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ ትላንት ናይጄሪያ ላይ ሬንጀርስ ኢንተርናሽናልን የገጠመው መከላከያ 2-0 በሆነ ውጤት ተሸንፏል።…
ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ | የመከላከያ የመጀመርያ 11 ተሰላፊዎች ታውቀዋል
በቶታል ካፍ ኮንፌድሬሽን ዋንጫ ላይ ኢትዮጵያ የሚወክለው የመከላከያ ቡድን ዛሬ ማምሻውን ናይጄሪያ ላይ ከሬንጀርስ ኢንተርናሽናል ጋር…
ያለፈውን ታሪክ ለመቀየር የሚያስፈልገውን ሁሉ እየሰራን ነው – ሥዩም ከበደ
በኮፌዴሬሽን ዋንጫ የቅድመ ማጣሪያ የመጀመርያ ጨዋታውን ከናይጄሪያው ሬንጀርስ ረቡዕ የሚያደርገው መከላከያ ነገ ወደ ስፍራው ያቀናል። ክለቡ…
ሽመልስ ተገኝ እና ምንይሉ ወንድሙ ስለ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫው ቅድመ ማጣርያ ጨዋታ…
መከላከያ በካፍ ኮፌዴሬሽን ዋንጫ የ2018/19 የውድድር ዓመት ቅድመ ማጣሪያ ጨዋታውን ከናይጄሪያው ሬንጀርስ ኢንተርናሽናል ጋር ኢኑጉ ላይ…

