ወልቂጤ ከተማ ለሊግ ኩባንያው ጥያቄ አቀረበ

በኮሮና ወረርሺኝ ምክንያት የሊጉ ውድድር መሠረዙን ተከትሎ ክለቡ ለኮሚሽነር እና ዳኞች ተብሎ ያስገቡትን ክፍያ እንዲመለስለት ጥያቄ…

ሁለት ክለቦች ለአረጋውያን የቁሳቁስ ድጋፍን አበረከቱ

የሀዋሳ ከተማ እና የደቡብ ፖሊስ ክለብ ተጫዋቾች እና አሰልጣኞች የቁሳቁስ ድጋፍ እና የግንዛቤ ማስጨበጥ ሥራ ዛሬ…

አርባምንጭ ከተማ ፌዴሬሽኑ የወሰነው ውሳኔ ተገቢ አይደለም በማለት ተቃውሞውን ገለፀ

የዘንድሮ ውድድር በኮሮና ምክንያት እንዲሰረዝ ፌዴሬሽኑ ውሳኔ ያሳለፈበት መንገድ ተገቢ አይደለም በማለት አርባምንጭ ከተማ ተቃውሞውን አሰምቷል።…

“ኢትዮጵያ ቡና ገቢ የሚያገኝባቸው ምንጮች እየደረቁበት ይገኛል” አቶ ገዛኸኝ ወልዴ (ሥራ አስኪያጅ )

ኢትዮጵያ ቡና የተመሰረተበትን አርባ አራተኛ ዓመት በዐሉን እያከበረ ባለበት ወቅት በክለብ ወቅታዊ ሁኔታ ዙርያ የክለቡ ሥራ…

ኢትዮጵያ ቡና ከተጫዋቾቹ ጋር ውይይት ሊያደርግ ነው

በኮሮና ወረርሺኝ ምክንያት የሊጉ ውድድር መቋረጡን ተከትሎ ኢትዮጵያ ቡና በአሁኑ ወቅት የሚገኝበት ሁኔታ እና የተጫዋቾች የደሞዝ…

መቐለ 70 እንደርታ በአፍሪካ ውድድር ተሳትፎ ዙርያ ተቃውሞውን ገለፀ

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ኩባንያ የዘንድሮ የውድድር ዘመን በኮሮና ምክንያት እንዲሰረዝ ውሳኔ ማሳለፉን ተከትሎ የአፍሪካ ውድድር ተሳትፎ…

የፕሪምየር ሊጉ ከፍተኛ ጎል አስቆጣሪ ስለ ሊጉ መሠረዝ ይናገራል

የ2012 ውድድር ዘመን የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ሙሉ ለሙሉ ከመሠረዙ አስቀድሞ የከፍተኛ ጎል አስቆጣሪነቱን የፋሲል ከነማው አጥቂ…

ቅዱስ ጊዮርጊስ የፌዴሬሽኑን ውሳኔ አክብሮ ለተጫዋቾች እና ሠራተኞቹ የደሞዝ ክፍያ እንደሚፈፅም አስታወቀ

በኮሮና ወረርሺኝ ምክንያት ውድድሮች መሠረዛቸውን ተከትሎ ክለቦች የተጫዋቾቻቸውን ውል አክብረው ተገቢውን ደሞዝ እንዲፈፅሙ የሊግ ኩባንያው ማሳወቁ…

ፋሲል ከነማ ለካፍ ቅሬታ እንደሚያቀርብ አስታወቀ

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የዘንንሮ የውድድር ዘመን መሰረዙንና ይህን ተከትሎም በአፍሪካ መድረክ ኢትዮጵያን የሚወክል የለም በመባሉ ፋሲል…

ተስፈኛው ወጣት ዊልያም ሰለሞን

በከፍተኛ ሊግ እየተሳተፈ ለሚገኘው መከላከያ ከተስፋ ቡድን ወደ ዋናው ቡድን ባደገበት ዓመት እጅግ አስገራሚ እንቅስቃሴ እያደረገ…