ወልዋሎ ሜዳውን ለቀጣዩ የውድድር ዓመት ብቁ ለማድረግ እየሰራ መሆኑን አስታወቀ

ወልዋሎ ዓዲግራት ዩንቨርስቲ ጨዋታዎቹን የሚያደርግበት ሜዳ ደረጃን አሻሸሎ ለቀጣዩ የውድድር ዓመት ብቁ ለማድረግ እየሰራ እንደሆነ ለሶከር…

ፋሲል ከነማ የሁለት ተጫዋቾችን ውል ሲያደስ አሰልጣኝ ውበቱ አባተ መልቂያ አስገብተዋል

የኢትዮጵያ ዋንጫ አሸናፊው ፋሲል ከነማ የሁለት የውጪ ዜጎቹ ኮንትራትን ሲያራዝም አሰልጣኝ ውበቱ አባተ መልቀቂያ ማስገባታቸውን አስታውቋል።…

ሮበርት ኦዶንካራ የዲዲዬ ጎሜስን ቡድን ተቀላቀለ

በአዳማ ከተማ የውድድር ዘመኑን ያሳለፈው ሮበርት ኦዶንካራ ወደ ጊኒው ሆሮያ የሚያደርገውን ዝውውር አጠናቋል። ዩጋንዳዊው ግብ ጠባቂ…

ስሑል ሽረ፣ ወልዋሎ እና መቐለ 70 እንደርታ ለቅድመ ውድድር ዝግጅት ወደ ዱባይ ሊያመሩ ነው

– በጉዞው ዙርያ በመጪው ሰኞ በመቐለ መግለጫ ይሰጣል የ2011 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ቻምፒዮን መቐለ 70 እንደርታ፣…

ወላይታ ድቻን ለማሰልጠን አሰልጣኞች የስራ ልምዳቸውን እያስገቡ ይገኛሉ

ወላይታ ድቻ በዚህ ሳምንት መጀመርያ የክለቡን ቀጣይ አሰልጣኝ ለመሾም በወጣው የአሰልጣኞች የቅጥር ማስታወቂያ መሠረት እስካሁን አራት…

ታፈሰ ሰርካ በቀጣይ ዓመት የመቐለን ማልያ የሚለብስ አምስተኛ አዲስ ተጫዋች ሆኗል

ከሌሎች ክለቦች ቀደም ብለው በዝውውሩ እየተሳተፉ የሚገኙት ምዓም አናብስት የመከላከያው የመስመር ተከላካይ ታፈሰ ሰርካ የግላቸው ለማድረግ…

መቐለ 70 እንደርታ ተጨማሪ ሦስት ተጫዋቾችን ለማስፈረም ተስማምቷል

በነገው ዕለት የቅድመ ውድድር ዝግጅታቸውን የሚጀምሩት ምዓም አናብስት ሦስት አዳዲስ ተጫዋቾችን ወደ ክለቡ ለመቀላቀል ተስማምተዋል። ከሌሎች…

ድሬዳዋ ከተማ የሁለት ተጫዋቾችን ውል አራዘመ

ብርቱካናማዎቹ የአንተነህ ተስፋዬ እና የሳምሶን አሰፋ ውል አራዝመዋል። የቀጣይ ዓመት ስራቸውን የአሰልጣኙ ስምዖን ዓባይን ቆይታ በማስቀጠል…

ኤፍሬም አሻሞ ቻምፒዮኖቹን ለመቀላቀል ተስማማ

ባለፈው ዓመት ከወልዋሎ ጋር ጥሩ ዓመት ያሳለፈው የመስመር ተጫዋቹ ኤፍሬም አሻሞ መቐለ 70 እንደርታን ለመቀላቀል ተስማማ።…

U-20| ቅዱስ ጊዮርጊስ በማጠቃለያ ውድድሩ እንደማይሳተፍ አስታወቀ

የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች ፕሪምየር ሊግ የማጠቃለያ ውድድር በነሐሴ ወር መጀመርያ እንደሚካሄድ ሲጠበቅ አንድ ቡድን በውድድሩ…