ሪፖርት | መቻል ወደ ድል ተመልሷል

በሳምንቱ የመጨረሻ መርሐግብር መቻል በበረከት ደስታ ድንቅ ግብ ወላይታ ድቻን 1-0 ረቷል። በሳምንቱ የመጨረሻ መርሐግብር በወላይታ…

መረጃዎች| 16ኛ የጨዋታ ቀን

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አራተኛ ሳምንት መቋጫ የሆኑት ሁለት ተጠባቂ ጨዋታዎችን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አዘጋጅተንላችኋል። ፋሲል ከነማ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ኢትዮጵያ መድን 0-1 ወላይታ ድቻ

“በፍላጎት ብቻ በልጠውናል ፣ መሸነፋችን አይበዛብንም” አሰልጣኝ ገብረመድህን ሐይሌ “ብዙ ሩጫ እና ፍትጊያ እንደሚጠብቀን እናውቅ ነበር…

ሪፖርት | ወላይታ ድቻ ወደ ድል ተመልሷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ጨዋታ ወላይታ ድቻ በአብነት ደምሴ ድንቅ ግብ ኢትዮጵያ መድንን 1-0 መርታት ችሏል። ቀን 9…

መረጃዎች| 9ኛ የጨዋታ ቀን

የሦስተኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታዎች ነገ በሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ይጀምራሉ። ጨዋታዎቹን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አሰናድተንላችኋል።…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ወላይታ ድቻ 0-1 አዳማ ከተማ

“ዋጋ እያስከፈለን ያለው የአጨራረስ ችግራችን ነው” አሰልጣኝ ያሬድ ገመቹ “በሁለተኛው አጋማሽ በተቻለ መጠን ኳስ ይዘን ለመጫወት…

ሪፖርት | አዳማ ከተማ ወሳኝ ድል ተቀዳጅቷል

በምሽቱ ጨዋታ አዳማ ከተማ በኤልያስ ለገሰ ብቸኛ ግብ ወላይታ ድቻን 1-0 ረቷል። የምሽቱ መርሐግብር ወላይታ ድቻን…

መረጃዎች | 11ኛ የጨዋታ ቀን

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ሁለተኛ ሳምንት ነገ በሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ይቀጥላል ፤ ሁለቱን ጨዋታዎች የተመለከቱ መረጃዎች እነሆ…

ሪፖርት | ወላይታ ድቻ ሊጉን በድል ጀምሯል

ወላይታ ድቻ በፀጋዬ ብርሃኑ ብቸኛ ግብ ሻሸመኔ ከተማን በመርታት የውድድር ዓመቱን በድል ከፍቷል። የሊጉ የሁለተኛ ቀን…

የፕሪምየር ሊጉ የነገ ተጋጣሚ ክለቦችን ዝግጅት የተመለከተ ፅሑፍ በሚከተለው መልኩ አሰናድተናል

የ2016 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ በሁለት ጨዋታዎች ነገም ይቀጥላል። እኛም በዚህ ፅሑፋችን ጨዋታቸውን ስለሚያከናውኑት ሻሸመኔ ከተማ ፣…