የ2011 የውድድር ዘመን የፕሪምየር ሊጉ ቻምፒዮን መቐለ 70 እንደርታ እና የኢትዮጵያ ዋንጫ አሸናፊው ፋሲል ከነማ መካከል…
ኢትዮጵያ ዋንጫ
ሪፖርት| ፋሲል ከነማ የኢትዮጵያ ዋንጫ አሸናፊ ሆኗል
የ2011 የኢትዮጵያ ዋንጫ (ጥሎ ማለፍ) የፍፃሜ ጨዋታ ዛሬ ረፋድ ቢሾፍቱ ላይ ተከናውኖ ፋሲል ከነማ እና ሀዋሳ…
ኢትዮጵያ ዋንጫ ፍፃሜ| ሀዋሳ ከተማ ከ ፋሲል ከነማ – ቀጥታ የውጤት መግለጫ
እሁድ ሐምሌ 14 ቀን 2011 FT ሀዋሳ ከተማ 1-1 ፋሲል ከነማ 13′ መስፍን ታፈሰ 60′ ያሬድ…
Continue Readingመቐለዎች ወደ አዲስ አበባ አላመሩም
በነገው ዕለት በኢትዮጵያ ዋንጫ ከፋሲል ከነማ ለመጫወት መርሃግብር የወጣላቸው መቐለ 70 እንደርታዎች እስካሁን ወደ አዲስ አበባ…
ኢትዮጵያ ቡና ራሱን ከኢትዮጵያ ዋንጫ አገለለ
ሐሙስ ከሀዋሳ ከተማ ጋር የኢትዮጵያ ዋንጫ (ጥሎ ማለፍ) ግማሽ ፍፃሜ ጨዋታ የነበረው ኢትዮጵያ ቡና ራሱን ከውድድሩ…
ኢትዮጵያ ዋንጫ | ወሳኙ ጨዋታ የት እንደሚደረግ ተወሰነ
የመቐለ 70 እንደርታ እና የፋሲል ከነማ ጨዋታ ቀጣይ ሐሙስ በአዲስ አበባ ስታድየም በዝግ እንዲካሄድ ተወሰነ። በተለያዩ…
አዳማ ከተማ ራሱን ከኢትዮጵያ ዋንጫ አገለለ
በኢትዮጵያ ዋንጫ ባህርዳር ከተማን 3-1 በሆነ ውጤት በማሸነፍ ሩብ ፍፃሜውን የተቀላቀለው አዳማ ከተማ ራሱን ከኢትዮጵያ ዋንጫ…
ኢትዮጵያ ዋንጫ | አዳማ እና መቐለ ተጋጣሚዎቻቸውን በተመሳሳይ ውጤት አሸንፈዋል
የኢትዮጵያ ዋንጫ የአንደኛ ዙር እና ሩብ ፍፃሜ ጨዋታዎች አዳማ እና መቐለ ላይ ተካሂደው አዳማ ከተማ እና…
የኢትዮጵያ ዋንጫ – ቀጥታ የውጤት መግለጫ
ሐሙስ ሐምሌ 4 ቀን 2011 FT አዳማ ከተማ 3-1 ባህር ዳር ከተማ [read more=”ዝርዝር” less=”Read Less”]…
Continue Readingኢትዮጵያ ዋንጫ| ሀዋሳ ከተማ በሶሆሆ ሜንሳህ ድንቅ ብቃት ታግዞ ግማሽ ፍፃሜውን ተቀላቀለ
አስቀድሞ አዳማ ላይ በ08:00 እንዲደረግ መርሐ ግብር ወጥቶለት የነበረ ቢሆንም በድንገት ትናንት ማምሻውን በስልክ ጥሪ በተደረገ…

