ሪፖርት | ነብሮቹ በተከታታይ ድል ነጥባቸውን 30 አድርሰዋል

ሀዲያ ሆሳዕና ተቀይሮ የገባው መለሰ ሚሻሞ በመጀመሪያ ንክኪው ባስቆጠረው ብቸኛ ጎል ወላይታ ድቻን 1-0 አሸንፏል። ተጋጣሚዎቹ…

መረጃዎች | 81ኛ የጨዋታ ቀን

ነገ በሊጉ 20ኛ ሳምንት ሁለተኛ ቀን በሚደረጉት ጨዋታዎች ዙሪያ ተከታዮቹን መረጃዎች አሰናድተናል። ኢትዮጵያ መድን ከ መቻል…

ሪፖርት | ሀድያ ሆሳዕና ደረጃውን ያሻሻለበትን ድል አሳክቷል

ሀድያ ሆሳዕና በፍቅረየሱስ ተወልደብርሃን እና ፀጋዬ ብርሀኑ ጎሎች አርባምንጭ ከተማን 2-0 አሸንፏል። ሀድያ ሆሳዕና ባለፈው በድሬዳዋ…

መረጃዎች | 77ኛ የጨዋታ ቀን

የጨዋታ ሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ሁለት መርሐ-ግብሮችን የተመለከቱ መረጃዎች አሰባስበናል። ድሬዳዋ ከተማ ከባህር ዳር ከተማ ከጣፋጭ ድል…

ሪፖርት | ብርቱካናማዎቹ ከመመራት ተነስተው ነብሮቹን ረተዋል

ድሬዳዋ ከተማ በቢኒያም ጌታቸው እና አቤል አሰበ ጎሎች ሀድያ ሆሳዕናን 2-1 አሸንፏል። ሀድያ ሆሳዕናዎች ባለፈው ሳምንት…

መረጃዎች | 75ኛ የጨዋታ ቀን

የ18ኛ ሳምንት የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የመጨረሻ ቀን ጨዋታዎች እንደሚከተለው ተቃኝተዋል። ሀዲያ ሆሳዕና ከ ድሬዳዋ ከተማ…

መረጃዎች | 67ኛ የጨዋታ ቀን

በ17ኛው ሳምንት የመጀመሪያ ቀን የሚደረጉትን ሁለት ጨዋታዎች የተመለከቱ መረጃዎችን እንደሚከተለው አዘጋጅተናል። ሀዋሳ ከተማ ከ ኢትዮጵያ ቡና…

ሪፖርት | መቻል ሁለተኛውን ዙር በወሳኝ ድል ጀምሯል

127ኛውን የዓደዋ ድል በመዘከር የተጀመረው የሀዲያ ሆሳዕና እና መቻል ጨዋታ ሦስት ግቦች ተቆጥረውበት በመቻል አሸናፊነት ተጠናቋል።…

መረጃዎች | 63ኛ የጨዋታ ቀን

የመላው ጥቁር ህዝቦች የድል በዓል በሆነው የዓድዋ ድል 127ኛ ዓመት መታሰቢያ ዕለት በልዩ ድምቀት እንደሚደረጉ የሚጠበቁት…

ሀድያ ሆሳዕና የቅሬታ ደብዳቤን አስገብቷል

ሀድያ ሆሳዕና በኢትዮጵያ መድን 1ለ0 በተሸነፈበት ጨዋታ ላይ ሁለት ጉዳዮችን በመጥቀስ ደረሰብኝ ያለውን በደል ለአወዳዳሪው አካል…