ሪፖርት | ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በጭማሪ ደቂቃ ግብ ጣፋጭ ድል ተጎናፅፏል

የግብ ዕድሎች በብዛት ባልተፈጠሩበት እና ለተመልካች ሳቢ ባልነበረው ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሀዲያ ሆሳዕናን በመጨረሻ ደቂቃ…

መረጃዎች | 5ኛ የጨዋታ ቀን

ነገ በሚከናወኑት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የሁለተኛ ሳምንት ጨዋታዎች ዙሪያ ተከታዮቹን መረጃዎች አሰናድተናል። ሊጉ ነገ በሁለተኛ ሳምንት…

ሪፖርት | ሦስተኛው የጨዋታ ቀን በጀመረበት የጎል ፌሽታ ተጠናቋል

ብርቱ ፉክክር በተደረገበት ጨዋታ መቻል ሁለት ጊዜ አቻ መሆን ችሎ የነበረው ሀዲያ ሆሳዕናን 3-2 ረቷል። በጥሩ…

መረጃዎች | የአንደኛ ሳምንት ሦስተኛ ቀን ጨዋታዎች

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ነገ የሚያስተናግዳቸውን ጨዋታዎች በመንተራስ አራቱ ተጋጣሚዎችን የተመለከቱ መረጃዎችን አሰናድተናል። ሀዋሳ ከተማ ከ ፋሲል…

ሀድያ ሆሳዕና አማካይ አስፈርሟል

የአሰልጣኝ ዮሐንስ ሳህሌው ሀድያ ሆሳዕና የአማካይ ስፍራ ተጫዋች በአንድ ዓመት ውል አስፈርሟል። የ2016 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ…

ሀዲያ ሆሳዕና የአንድ ተጫዋች ዝውውር አጠናቋል

በአሰልጣኝ ዮሐንስ ሳህሌ የሚመሩት ሀድያ ሆሳዕናዎች ስብስባቸውን ማጠናከር ቀጥለዋል። ለ2016 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አሰልጣኝ ዮሐንስ ሳህሌን…

ሀድያ ሆሳዕና ሁለት ተጫዋቾችን አስፈርሟል

በአሰልጣኝ ዮሐንስ ሳህሌ የሚመሩት ሀድያ ሆሳዕናዎች ሁለት ተጫዋቾችን ሲያስፈርሙ የአንድ ተጫዋችን ውል አራዝመዋል። በአዲሱ አሰልጣኝ ዮሐንስ…

ነብሮቹ ተከላካይ አስፈርመዋል

የአሰልጣኝ ዮሐንስ ሳህሌው ሀድያ ሆሳዕና አይቮሪኮስታዊውን የመሐል ተከላካይ ወደ ስብስቡ ቀላቅሏል። በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የቀጣይ ዓመት…

ሀድያ ሆሳዕና አንድ ተጫዋች ሲያስፈርም ሁለት ተጫዋቾችን ለመቀላቀል ተስማማ

በአሰልጣኝ ዮሐንስ ሳህሌ መሪነት የቅድመ ውድድር ዝግጅቱን እየከወነ የሚገኘው ሀድያ ሆሳዕና የአንድ ተጫዋች ዝውውር ሲቋጭ ሁለቱን…

ሀድያ ሆሳዕና የሦስት ወጣት ተጫዋቾችን ውል አራዝሟል

በአሰልጣኝ ዮሐንስ ሳህሌ መሪነት የቅድመ ውድድር ዝግጅታቸውን እያደረጉ የሚገኙት ሀድያ ሆሳዕናዎች የሦስት ተጫዋቾቻቸውን ውል አድሰዋል። በኢትዮጵያ…