ከነገው ወሳኝ ጨዋታ በፊት የጣና ሞገዶቹ አሠልጣኝ ምን አሉ?

👉 \”ጨዋታው ለእኛ ትልቅ ትርጉም አለው\” 👉 \”…እንደየአመጣጡ ተገቢውን ግብረመልስ ለመስጠት በአካልም በአዕምሮም ዝግጁ ሆነን ጨዋታውን…

ከነገው ጨዋታ በፊት የፈረሰኞቹ አሰልጣኝ ምን አሉ ?

👉 \”…ጠንካራ ጨዋታ እንደሚገጥመኝ አምናለሁ ፤ ትልቅ ትንቅንቅ እና ትልቅ ትኩረት የሚፈልግ ጨዋታ ነው…\” 👉\” የቅዱስ…

ሪፖርት | ኃይቆቹ ተከታታይ ድል አስመዝግበዋል

ሀዋሳ ከተማ በዓሊ ሱለይማን ግቦች ከሊጉ የወረደውን ኢትዮ ኤሌክትሪክ 2-1 በመርታት ወደ አራተኛ ደረጃ ከፍ ብሏል።…

ሪፖርት | ሀድያ ሆሳዕና ከመመራት ተነስቶ ከአዳማ ከተማ ጋር ነጥብ ተጋርቷል

ጥሩ ፉክክርን ባስመለከተን የአዳማ ከተማ እና ሀድያ ሆሳዕና ጨዋታ አዳማ 3-0 ቢመራም ነብሮቹ ነጥብ መጋራት ችለዋል።…

ሪፖርት | የጦና ንቦቹ ብርትካናማዎቹን በመርታት ከወራጅ ቀጠናው ስጋት በመጠኑ ፈቅ ብለዋል

ወላይታ ድቻ ከአምስት ጨዋታዎች በኋላ ከድል ጋር በመገናኘት የወራጅነት ስጋቱን በመጠኑ አቃሏል። ባሳለፍነው የጨዋታ ሳምንት በሀዋሳ…

ሪፖርት | አዞዎቹ ወሳኝ ድል በማግኘት ከወራጅ ቀጠናው ወተዋል

አርባምንጭ ከተማ ለገጣፎ ለገዳዲን በማሸነፍ በርካታ ሳምንታት ከነበረበት የወራጅ ቀጠና ወጥቷል። በ27ኛ ሳምንት የሊጉ ጨዋታ ከሲዳማ…

መረጃዎች | የጨዋታ ቀን 104

ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 28ኛ ሳምንት የመጀመርያ ሁለት ጨዋታዎች የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል። አርባምንጭ ከተማ ከ…

“በሚቀጥለው ዓመት ከፈጣሪ ጋር ጠንካራ፣ የተረጋጋ እና ተፎካካሪ የሆነ ቡድን ለመገንባት ነው የማስበው” በፀሎት ልዑልሰገድ

ኢትዮጵያ ንግድ ባንክን ከስድስት የውድድር ዓመታት በኋላ ወደ ፕሪምየር ሊጉ የመለሰው አሠልጣኝ በፀሎት ልዑልሰገድ ከሶከር ኢትዮጵያ…

ሲዳማ ቡና እና መቻል ቅጣት ተላልፎባቸዋል

የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውድድር አመራር እና ሥነ-ስርዓት ኮሚቴ በ27ኛ ሳምንት የታዩ የዲሲፕሊን ግድፈቶች ላይ ውሳኔዎችን አስተላልፏል።…

“ትልቅ ዋጋ ከፍለን ነው የገባነው ፤ ቀጣይም ምንም የምጠራጠረው ነገር የለኝም ” አሰልጣኝ ደጉ ዱባሞ

ሀምበሪቾ ዱራሜን ባለፈው ዓመት ተረክበው በታሪኩ ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ካሳደጉት አሰልጣኝ ደጉ ዱባሞ…