ጥሩ ፉክክር የተደረገበት የፋሲል ከነማ እና ወልቂጤ ከተማ ፍልሚያ 0ለ0 በሆነ ውጤት ተደምድሟል። በ12ኛ ሳምንት ከሊጉ…
ሪፖርት
የሴቶች ፕሪምየር ሊግ | ድሬዳዋ፣ ንፋስ ስልክ እና መቻል ወሳኝ ነጥብ አግኝተዋል
የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ የ7ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ዛሬ ተጀምረው መቻል ወደ መሪዎቹ የተጠጋበትን ድል ሲያገኝ ድሬዳዋ…
ሪፖርት | ኢትዮ ኤሌክትሪክ እና ሀዲያ ሆሳዕና ነጥብ ተጋርተዋል
ሦስት ብቻ ዒላማቸውን የጠበቁ ሙከራዎችን በተመለከትንበት እምብዛም ለተመልካች ሳቢ ባልነበረው የምሽቱ መርሃግብር ኢትዮ ኤሌክትሪክ እና ሀዲያ…
ሪፖርት | ድንቅ ግቦች ያሳየን ጨዋታ በመቻል አሸናፊነት ተጠናቋል
ሳቢ በነበረው የ13ኛው ሳምንት ቀዳሚ ጨዋታ መቻል ባህር ዳር ከተማን 3-2 በማሸነፍ የድሬዳዋ ቆይታውን በድል አጠናቋል።…
ሪፖርት | አዞዎቹ በመጨረሻ ደቂቃ በተቆጠረባቸው ጎል ነጥብ ተጋርተዋል
በጨዋታ ሳምንቱ የማሳረጊያ መርሐ-ግብር አርባምንጭ ከተማ እና ለገጣፎ ለገዳዲ አንድ አቻ ወጥተዋል። ምሽት 01፡00 ላይ የሳምንቱ…
ሪፖርት | መድን እና ፋሲል ነጥብ ተጋርተዋል
ጥሩ ፉክክር የተደረገበት የኢትዮጵያ መድን እና ፋሲል ከነማ ጨዋታ ያለ ግብ ተጠናቋል። ባሳለፍነው የጨዋታ ሳምንት ወልቂጤ…
ሪፖርት | ኃይቆቹ ከናፈቃቸው ድል ጋር ተገናኝተዋል
የዓሊ ሱሌይማን ብቸኛ ጎል ሀዋሳ ከተማ ኢትዮ ኤሌክትሪክ ላይ ከአራት ጨዋታዎች በኋላ ድል እንዲቀዳጅ አስችላለች። በ11ኛ…
ሪፖርት | የጣና ሞገዶቹ ባለቀ ደቂቃ በተቆጠረባቸው ጎል ነጥብ ተጋርተዋል
በምሽቱ ጨዋታ ባህር ዳር ከተማ በዱሬሳ ሹቢሳ ጎል ሲመራ ቢቆይም ሲዳማ ቡና በጭማሪ ደቂቃ በአበባየሁ ዮሐንስ…
ሪፖርት | ወላይታ ድቻ የድሬዳዋ ከተማን የ8 ጨዋታዎች ያለመሸነፍ ጉዞ ገቷል
የጦና ንቦቹ ብርትካናማዎቹን በማሸነፍ ተከታታይ ድል አስመዝግበው ደረጃቸውን አሻሽለዋል። በ11ኛ ሳምንት ፋሲል ከነማን ገጥመው ከከመመራት ተነስተው…
ረፖርት | ከድል መልስ የተገናኙት ሀዲያ እና አዳማ ነጥብ ተጋርተዋል
የ12ኛ ሳምንት የመጀመሪያ ቀን ሁለተኛ ጨዋታ ያለ ግብ በአቻ ውጤት ተደምድሟል። ባሳለፍነው ሳምንት ኢትዮጵያ ቡናን አንድ…

