ሪፖርት | ሀዋሳ ከ 10 ግንኙነቶች በኋላ ጊዮርጊስን አሸንፏል

በሳምንቱ የመጨረሻ መርሐግብር ኃይቆቹ ከመመራት ተነስተው በሁለተኛው አጋማሽ ባስቆጠሯቸው ግቦች ፈረሰኞቹን 2ለ1 ረተዋል። በ23ኛው ሳምንት የመጨረሻ…

ሪፖርት | መቻል በምንይሉ ሦስታ ሦስት ነጥብ አግኝቷል

መቻል በምንይሉ ወንድሙ ሦስት ግቦች ጣፍጭ ሦስት ነጥብ በማግኘት ከሊጉ መሪ ንግድ ባንክ ያለውን ልዩነት ወደ…

መረጃዎች| 94ኛ የጨዋታ ቀን

በዕለተ ትንሣኤ የሚከናወኑ የጨዋታ ሳምንቱ መገባዳጃ መርሀ ግብሮች የተመለከቱ መረጃዎች መቻል ከ ወልቂጤ ከተማ የነገው የጨዋታ…

ሪፖርት | ዐፄዎቹ ከ 5 ጨዋታዎች በኋላ ድል አድርገዋል

ፋሲል ከነማ ከመመራት ተነስቶ በሁለተኛው አጋማሽ ባስቆጠራቸው ግቦች ሀዲያ ሆሳዕናን 2ለ1 አሸንፏል። በምሽቱ መርሐግብር ሀዲያ ሆሳዕና…

ሪፖርት | ሲዳማ ቡናዎች የመቀመጫ ከተማቸውን ቆይታ በድል ጀምረዋል

በበርካታ ደጋፊዎች ታጅቦ ብርቱ ፉክክር በተደረገበት ጨዋታ ሲዳማ ቡና ወላይታ ድቻን 2ለ1 ረቷል። በዕለቱ ቀዳሚ ጨዋታ…

መረጃዎች | 92ኛ የጨዋታ ቀን

በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 23ኛ ሳምንት ሦስተኛ ቀን የሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎችን የተመለከቱ መረጃዎችን እንደሚከተለው አሰናድተናል። ሲዳማ ቡና…

ሪፖርት | በመጨረሻ ደቂቃ የተቆጠረች አከራካሪ ጎል ቡናማዎቹን ከንግድ ባንክ ነጥብ አጋርታለች

ኢትዮጵያ የሚለውን የሀገራችን ስም ያስቀደሙ ሁለቱን የመዲናይቱ ክለቦች ያገናኘው ፍልሚያ አራት ጎሎች ተቆጥረውበት አቻ ተጠናቋል። ኢትዮጵያ…

ሪፖርት | መድን ከወራጅ ቀጠናው ማምለጥ ተያይዞታል

የአቡበከር ሳኒ ሁለት የግንባር ግቦች ኢትዮጵያ መድን ድርጅት ሦስተኛ ተከታታይ ድሉን እንዲያሳካ ረድተዋል። መድኖች ከባለፈው ሳምንት…

መረጃዎች| 91ኛ የጨዋታ ቀን

በ23 ኛው ሳምንት ሁለተኛ የጨዋታ ቀን የሚከናወኑ ሁለት መርሀ-ግብሮች የተመለከቱ መረጃዎች ኢትዮጵያ መድን ከ ሀምበሪቾ ላለፉት…

ሪፖርት | የጣና ሞገዶቹ ተከታታይ ድል አሳክተዋል

ባህር ዳር ከተማ በሀብታሙ ታደሰ ብቸኛ ግብ ድሬዳዋ ከተማን 1-0 በመርታት ወሳኝ ድል ተቀዳጅቷል። የጣና ሞገዶቹ…