ፕሪምየር ሊጉን ዳግም የተቀላቀለው ኢትዮ ኤሌክትሪክ አዳዲስ ተጫዋቾችን እያስፈረመ የሚገኝ ሲሆን የነባር ተጫዋቾችንም ውል እያደሰ ይገኛል።…
ፕሪምየር ሊግ

ኢትዮ ኤሌክትሪክ የአንዳርጋቸው ይላቅን ውል አድሷል
ከከፍተኛ ሊጉ ዳግም ወደ ፕሪምየር ሊጉ የተመለሰው ኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ የተከላካዩን ውል ለተጨማሪ ዓመት አራዝሟል፡፡ የአሰልጣኝ ክፍሌ…

ወልቂጤ ከተማ አሠልጣኝ ሾመ
አሠልጣኝ ተመስገን ዳናን በኢትዮጵያ ቡና የተነጠቁት ወልቂጤ ከተማዎች ገብረክርስቶስ ቢራራን በመንበሩ መሾማቸው ታውቋል። በተጠናቀቀው የውድድር ዘመን…

ወልቂጤ ከተማ ወደ ዝውውሩ ገብቷል
ወልቂጤ ከተማ የአራት ተጫዋቾችን ዝውውር ሲፈፅም የሁለት ነባር ተጫዋቾችን ውል አራዝሟል። አሠልጣኝ ተመስገን ዳናን በኢትዮጵያ ቡና…

አሌክስ ተሰማ የአንድ ዓመት የዕግድ ውሳኔ ተላለፈበት
የኢትዮጵያ የፀረ አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን በመከላከያው የመሀል ተከላካይ ላይ አላስፈላጊ ንጥረ ነገር አግኝቻለሁ በማለት የዕግድ ውሳኔ…

ሀድያ ሆሳዕና የመስመር አጥቂ አስፈርሟል
ሁለት የውድድር ዓመታትን በመከላከያ ያሳለፈው የመሰመር አጥቂ ሀዲያ ሆሳዕናን ተቀላቅሏል። በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ለቀጣዩ ዓመት…

ግዙፉ ተከላካይ መከላከያን ተቀላቅሏል
ከሰዓታት በፊት አምሳሉ ጥላሁንን ያስፈረሙት መከላከያዎች ቶማስ ስምረቱንም ወደ ስብስባቸው መቀላቀላቸውን ሶከር ኢትዮጵያ አውቃለች። በአዲስ መልክ…

ኢትዮጵያ ቡና የአማካይ ስፍራ ተጫዋች አስፈርሟል
ያለፉትን ዓመታት በሀዋሳ ከተማ መለያ የቆየው አማካይ ቀጣይ ማረፊያው ኢትዮጵያ ቡና ሆኗል። የከርሞው ቡድናቸውን በመገንባት ሂደት…

መከላከያ ራሱን ማጠናከሩን ቀጥሏል
በአሠልጣኝ ፋሲል ተካልኝ የሚመራው መከላከያ ስምንተኛ አዲስ ተጫዋች ወደ ስብስቡ ቀላቅሏል። በቀጣዩ ዓመት ስብስቡን አጠናክሮ ለመቅረብ…

ድሬዳዋ ከተማ የሁለት ተጫዋቾችን ዝውውር አጠናቋል
ድሬዳዋ ከተማ ከደቂቃዎች በፊት ተጨማሪ ሁለት ተጫዋቾችን በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌድሬሽን ፅህፈት ቤት አስፈርሟል፡፡ አሰልጣኝ ዮርዳኖስ…