የአሠልጣኞች አስተያየት | መቻል 0-2 ሲዳማ ቡና

“ውጤት የተጠማ ቡድን ያገኘውን ድል ማስጠበቅ የግድ ይለዋል” ሥዩም ከበደ “በእኔ ዕምነት በማጥቃቱ ላይ ያለን ነገር…

ሪፖርት | ሲዳማ ቡና ከድል ጋር ታርቋል

በሁለቱ አጋማሽ የተቆጠሩት ሁለት ግቦች ሲዳማ ቡና መቻልን እንዲረታ አድርገዋል። መቻል ከቅዱስ ጊዮርጊስ ጋር ያለግብ ከተለያየበት…

ኢትዮ ኤሌክትሪክ አሠልጣኙ ላይ ውሳኔ አስተላለፈ

አሠልጣኝ ክፍሌ ቦልተ እና ኢትዮ ኤሌክትሪክ የመለያየታቸው ነገር እርግጥ ሆኗል። ትናንት ባደረስናቹሁ መረጃ አሰልጣኝ ክፍሌ ቦልተና…

መረጃዎች | 32ኛ የጨዋታ ቀን

9ኛው የጨዋታ ሳምንት የሚጀምርባቸውን የነገ ሁለት ጨዋታዎች የተመለከቱ መረጃዎችን እንደሚከተለው አሰናድተናል። መቻል ከ ሲዳማ ቡና እንደተጠበቁት…

የሴቶች ፕሪምየር ሊግ | ንፋስ ስልክ ድል ሲቀናው ሁለት ጨዋታዎች ደግሞ በአቻ ውጤት ተጠናቀዋል

የ2015 የሴቶች ፕሪምየር ሊግ የመጀመሪያ ሳምንት የሁለተኛ ቀን ጨዋታዎች ዛሬ ተደርገው ንፋስ ስልክ ላፍቶ ድል ሲያስመዘግብ…

ሪፖርት | ሰራተኞቹ ወደ ድል ተመልሰዋል

የስምንተኛ ሳምንት የመጨረሻ ጨዋታ በወልቂጤ ከተማ 3-0 አሸናፊነት ተጠናቋል። ለገጣፎ ለገዳዲ በሀድያ ሆሳዕና ከተረታበት ጨዋታ ወንደሰን…

ሪፖርት | አርባምንጭ እና ፋሲል ነጥብ ተጋርተዋል

በአዞዎቹ እና በአፄዎቹ መካከል የተደረገው የዕለቱ ቀዳሚ ጨዋታ 1-1 ተጠናቋል። አርባምንጭ ከተማ ከቅዱስ ጊዮርጊስ ጋር ነጥብ…

መረጃዎች | 31ኛ የጨዋታ ቀን

8ኛ የጨዋታ ሳምንት ፍፃሜውን የሚያገኝባቸውን ሁለት የነገ መርሃግብሮችን የተመለከቱ መረጃዎች በተከታዩ ፅሁፋችን ቀርበዋል። አርባምንጭ ከተማ ከ…

ሪፖርት | ድሬዳዋ ከተማ ከኋላ ተነስቶ ኤሌክትሪክን ድል አድርጓል

የቢኒያም ጌታቸው እና ቻርለስ ሙሴጌ የሁለተኛ አጋማሽ ጎሎች ድሬዳዋ ከተማን በመቀመጫ ከተማው ሁለተኛ ድል አቀዳጅተውታል። 01:00…

ሪፖርት | ባህርዳር ከተማ ተከታታይ ድሉን አስመዝግቧል

በዕለቱ የመጀመሪያ ጨዋታ የጣና ሞገዶቹ ቡናማዎቹን 3-1 በመርታት ወደ መሪዎች የተጠጉበትን ድል አስመዝግበዋል። 10፡00 ላይ የሰባተኛ…