ሪፖርት | ኢትዮጵያ ቡና ተከታታይ ድል አሳክቷል

በአራተኛው ሳምንት የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታ በምክትል አሰልጣኞች መካከል የተደረገው የሁለቱ ቡናዎች ጨዋታ መስፍን ታፈሰ…

አዳማ ከተማ ወሳኙን ተጫዋች ለሳምንታት የማያገኝ ይሆናል

የአዳማ ከተማ የኋላ ደጀን ሚሊዮን ሰለሞን ቀጣይ ጨዋታዎች ያመልጡታል። ባሳለፍነው ማክሰኞ ክለቡ አዳማ ከተማ ከቅዱስ ጊዮርጊስ…

ቡናማዎቹ በዛሬው ጨዋታ በዋና አሠልጣኛቸው አይመሩም

አሠልጣኝ ተመስገን ዳና በዛሬው ጨዋታ ቡድናቸውን እንደማይመሩ ታውቋል። የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የአራተኛ ሳምንት ጨዋታዎች እየተከናወኑ…

መረጃዎች | 15ኛ የጨዋታ ቀን

የአራተኛ የጨዋታ ሳምንት ሦስተኛ ቀን ሁለት ጨዋታዎች ነገ ይደረጋሉ። በተከታዩ ፅሁፋችንም በሁለቱ ጨዋታዎች ላይ ያተኮሩ መረጃዎችን…

ዳዊት ተፈራ ለሳምንታት ከሜዳ ይርቃል

በዘንድሮ የውድድር ዓመት ፈረሰኞቹን የተቀላቀለው ዳዊት ተፈራ ቀጣይ ጨዋታዎች ያመልጡታል። በአራተኛው ሳምንት ቅዱስ ጊዮርጊስ አዳማ ከተማን…

“እውነት ለመናገር ከተፈለገ ጠዋት አራት ሰዓት ላይ ደግመን ብንጫወት ይሄን ቡድን አሸንፈዋለው” አሰልጣኝ ዮርዳኖስ አባይ

ዓይን የሚስብ የሜዳ ላይ ፉክክር ያስመለከተን ጨዋታ በበርካታ የሜዳ ላይ ፍልሚያዎች ታጅቦ በአነጋጋሪ የአሰልጣኝ አስተያየት ተቋጭቷል።…

ሪፖርት | በውዝግቦች የተሞላው ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቋል

የኃይል አጨዋወት የበዛበት የባህር ዳር ከተማ እና የድሬዳዋ ከተማ ጨዋታ ከፍ ባለ ፉክክር ታጅቦ 1-1 ተጠናቋል።…

ሪፖርት | አዞዎቹ እና ነብሮቹ ነጥብ ተጋርተዋል

በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የአራተኛ ሳምንት ሦስተኛ ጨዋታ የነበረው የአርባምንጭ ከተማ እና ሀድያ ሆሳዕና ፍልሚያ ያለ…

መረጃዎች | 14ኛ የጨዋታ ቀን

የአራተኛ ሳምንት ሁለተኛ ቀን ጨዋታዎችን የተመለከቱ መረጃዎችን እንደሚከተለው አሰናድተንላችኋል። አርባምንጭ ከተማ ከ ሀዲያ ሀሳዕና የምሳ ሰዓቱ…

ሪፖርት | አዝናኝ የነበረው ጨዋታ በኃይቆቹ አሸናፊነት ተጠናቋል

ሰባት ጎሎች ተስተናግደውበት ጥሩ ፉክክር ያስመለከተን ጨዋታ ሀዋሳ ከተማን አሸናፊ በማድረግ ተገባዷል። ከኢትዮጵያ ቡና የጠባብ ውጤት…