የአሠልጣኞች አስተያየት | ሰበታ ከተማ 0-0 ሀዲያ ሆሳዕና

ያለግብ አቻ ከተጠናቀቀው የሰበታ እና ሀዲያ ሆሳዕና ጨዋታ በኋላ አሠልጣኞች ተከታዩን አስተያየት ሰጥተዋል። ብርሃን ደበሌ –…

ሪፖርት | ሰበታ እና ሀዲያ ሆሳዕና ሳይሸናነፉ ቀርተዋል

የዕለቱ ሁለተኛ ጨዋታ በሰበታ ከተማ እና ሀዲያ ሆሳዕና መካከል ተደረጎ 0-0 ተጠናቋል። ሰበታ ከተማ ከፋሲሉ ሽንፈት…

የአሰልጣኞች አስተያየት | አዳማ ከተማ 0-2 ፋሲል ከነማ

ሙጂብ ቃሲም በሁለተኛው አጋማሽ ባስቆራቸው ሁለት ግቦች ፋሲሎች በፉክክሩ መቆየታቸውን ያረጋገጡበትን ውጤት ካስመዘገቡበት ጨዋታ መጠናቀቅ በኋላ…

ሪፖርት | ሙጂብ ቃሲም ዐፄዎቹን በዋንጫ ፉክክር አቆይቷል

በዕለቱ የመጀመሪያ በነበረው ጨዋታ ወደ ኢትዮጵያ ከተመለሰ ወዲህ ከግብ ርቆ የሰነበተው ሙጂብ ቃሲም ያስቆጠራቸው ሁለት ግቦች…

ቅድመ ዳሰሳ | የ27ኛ ሳምንት የመጨረሻ ቀን ጨዋታዎች

በደረጃ ሰንጠረዡ አናት እና ግርጌ ትልቅ ትርጉም የሚኖራቸውን የነገ የሊጉ ሦስት ጨዋታዎች እንደሚከተለው ቃኝተናል። አዳማ ከተማ…

Continue Reading

የአሠልጣኞች አስተያየት | ሲዳማ ቡና 2-1 ጅማ አባ ጅፋር

ሲዳማ ቡና ጅማ አባ ጅፋርን ሁለት ለአንድ ከረታበት ጨዋታ በኋላ ሱፐር ስፖርት ከአሠልጣኞች አስተያየት ተቀብሏል። አሰልጣኝ…

ሪፖርት | ሲዳማ ቡና ጅማን በመርታት ከሀዋሳ የ3ኛነት ደረጃውን አስመልሷል

በዕለቱ የመጨረሻ ጨዋታ ሲዳማ ቡና በጅማ አባ ጅፋር ላይ ያሳካውን የ2-1 ድል ተከትሎ ደረጃውን ሲያሻሽል ጅማ…

የአሠልጣኞች አስተያየት | ድሬዳዋ ከተማ 0-3 አርባምንጭ ከተማ

አዞዎቹ ከብርቱካናማዎቹ ሦስት ነጥብ እና ሦስት ጎል ካገኙበት ጨዋታ በኋላ ተከታዩ የድህረ-ጨዋታ አስተያየት ከአሠልጣኞቹ ተደምጧል። መሳይ…

ሪፖርት | አዞዎቹ ሁለተኛ ተከታታይ ድላቸውን አሳክተዋል

በምሳ ሰዓቱ ጨዋታ ያገኟቸውን ጥቂት ዕድሎች ወደ ግብነት መቀየር የቻሉት አዞዎቹ የብርቱካናማዎቹ በሊጉ የመቆየት ህልም ላይ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ወላይታ ድቻ 0-0 መከላከያ

በዕለቱ ቀዳሚ በነበረው እና ያለ ግብ በአቻ ውጤት ከተጠናቀቀው ጨዋታ በኋላ የሁለቱ ቡድኖች አሰልጣኞች ተከታዩን ሀሳብ…