ኢትዮጵያ ቡና በአንተነህ ተፈራ ብቸኛ ጎል ወልቂጤ ከተማን 1ለ0 በመርታት የውድድር ዘመኑ አምስተኛ ድሉን አግኝቷል። በአስራ…
ፕሪምየር ሊግ

መረጃዎች | 49ኛ የጨዋታ ቀን
የሊጉ 12ኛ የጨዋታ ሳምንት መርሃግብር ነገ ፍፃሜውን ሲያገኝ የማሳረጊያዎቹን ሁለት ጨዋታዎች የተመለከቱ መረጃዎች በተከታዩ መልክ ተጠናቅረዋል።…

ሪፖርት | ሀምበርቾ በፕሪምየር ሊግ ታሪክ የመጀመሪያ ድሉን አሳክቷል
በምሽቱ መርሐግብር ሲዳማ ቡናን የገጠሙት ሀምበርቾዎች በበረከት ወንድሙ ግቦች 2-0 በማሸነፍ በውድድር ዓመቱ የመጀመሪያ ድላቸውን አሳክተዋል።…

ሪፖርት | ድሬዳዋ ሦስት ነጥብን ከሦስት ጎል ጋር ከቅዱስ ጊዮርጊስ ላይ ሸምቷል
አሰልጣኛቸውን ያሰናበቱት ብርቱካናማዎቹ በመጀመሪያ አጋማሽ ባስቆጠሯቸው ግቦች 3-0 በሆነ ውጤት ፈረሰኞቹን በመርታት የዓመቱ አራተኛ ድላቸውን አሳክተዋል።…

ጥንዶች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ በጋራ ሊመሩ ነው
ነገ የሚደረገውን የሊጉን ጨዋታ የትዳር አጋሮቹ በጋራ በመሆን ሊመሩ እንደሆነ ታውቋል። በኢትዮጵያውያን ዳኞች ታሪክ ብዙም ባልተለመደ ሁኔታ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | አዳማ ከተማ 3-2 ሀዋሳ ከተማ
“ለተመልካችም ለተጫዋቾችም ጥሩ ጨዋታ ነበር” አሰልጣኝ ይታገሱ እንዳለ “ቡድናችን እውነት ለመናገር እንደዛሬው ተጫውቶ አያውቅም” አሰልጣኝ ዘርዓይ…

መረጃዎች | 48ኛ የጨዋታ ቀን
በ12ኛ ሳምንት ሦስተኛ የጨዋታ ዕለት ሊጉ ዳግም በቀጥታ ስርጭት ሽፋን በሚያገኝበት ዕለት የሚደረጉትን ሁለት ጨዋታዎች የተመለከቱ…

ሪፖርት | በግቦች የደመቀው ጨዋታ አዳማን ባለ ድል አድርጓል
አምስት ግቦችን በተመለከትንበት በምሽቱ አስደናቂ ጨዋታ አዳማ ከተማ 3-2 በሆነ ውጤት ሀዋሳ ከተማን በመርታት ከራቀው ድል…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ባህርዳር ከተማ 1-2 ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በተጠባቂው ጨዋታ ባህርዳር ከተማን 2ለ1 በመርታት የሊጉን መሪነት ካጠናከረበት ጨዋታ መጠናቀቅ በኋላ አሰልጣኞች…

ሪፖርት | ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ መሪነቱን አስጠብቋል
በሣምንቱ ተጠባቂ ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከመመራት ተነስቶ ባህር ዳር ከተማን 2ለ1 መርታት ችሏል። ተጠባቂ በነበረው…