ፈረሰኞቹ የአጥቂያቸውን ውል አራዝመዋል

ከደቂቃ በፊት አማኑኤል ገብረሚካኤልን በቡድናቸው ያቆዩት ፈረሰኞቹ የሌላኛውን አጥቂያቸውን ውል ማራዘማቸውም ታውቋል። ለ2015 የውድድር ዘመን ዛሬ…

አዳማ ከተማ የተከላካይ አማካይ አስፈረመ

ከድሬዳዋ ከተማ ጋር ከሰሞኑ የተለያየው የተከላካይ አማካዩ ዳንኤል ደምሱ በይፋ አዳማ ከተማን ተቀላቅሏል፡፡ በአሰልጣኝ ይታገሱ እንዳለ…

የክለቦች የውድድር ዘመን ዳሰሳ | ወልቂጤ ከተማ

ከአሠልጣኝ ጀምሮ ስብስባቸውን በአዲስ መልክ ያዋቀሩት ሠራተኞቹ በዘንድሮ ቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ እንደ ቅፅል ስማቸው በርትተው…

ወልቂጤ ከተማ ከሞደርን ጋዳፊ አማካይ ለማስፈረም ከጫፍ ደርሷል

ወልቂጤ ከተማ በአማራ ባንክ ጣና ዋንጫ ውድድር ላይ ከተሳተፈው የዩጋንዳው ክለብ ሞደርን ጋዳፊ አማካይ ለማስፈረም ተቃርቧል።…

የክለቦች የውድድር ዘመን ዳሰሳ | ባህር ዳር ከተማ

የሊጉ ጅማሮ መቃረቢያ ላይ የአሠልጣኝ ለውጥ ያደረገው ባህር ዳር ከተማ በመቀመጫ ከተማው የሚጀምረውን የፕሪምየር ሊግ ጉዞ…

​የክለቦች የውድድር ዘመን ቅድመ ዳሰሳ | አርባምንጭ ከተማ

አርባምንጭ ከተማ ከአምናው የተሻለ ውጤት ለማስመዝገብ በነባር ስብስቡ ላይ መጠነኛ ለውጦችን አድርጎ መቅረብን መርጧል። ከሰባት ዓመታት…

የክለቦች የውድድር ዘመን ቅድመ ዳሰሳ | ኢትዮ ኤሌክትሪክ

የሁለት ጊዜ ቻምፒዮኑ ኢትዮ ኤሌክትሪክ ወደ ቀደመ ደረጃው ለመመለስ የፕሪምየር ሊግ ጉዞውን ይጀምራል። በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ…

Continue Reading

የክለቦች የውድድር ዘመን ዳሰሳ | ድሬዳዋ ከተማ

ያለፉትን የውድድር ዓመታት በደረጃ ሰንጠረዡ የታችኛው ፉክክር ራሱን ሲያገኝ የነበረው ድሬዳዋ ከተማ የዘንድሮውን የሊግ ውድድር ሊቀርብ…

Continue Reading

ባህር ዳር ከተማ አጥቂ አስፈረመ

አጥቂው ፋሲል አስማማው በሁለት ዓመት ውል የጣና ሞገደኞቹን ተቀላቅሏል፡፡ ከኢንስትራክተር አብረሃም መብራቱ የአሰልጣኝነት መንበሩን የተረከቡት ደግአረገ…

ወልቂጤ ከተማ የአማራ ባንክ ጣና ዋንጫ አሸናፊ ሆነ

በስድስት ክለቦች መካከል ለሰባት ቀናት በባሕር ዳር ከተማ ሲደረግ የነበረው የአማራ ባንክ ጣና ዋንጫ ፍጻሜውን አግኝቷል።…

Continue Reading