ሪፖርት | ስሑል ሽረ በፈረሰኞቹ በተረቱበት ጨዋታ ወደ ከፍተኛ ሊግ ወርደዋል

የፍፁም ጥላሁን ብቸኛ ግብ ለፈረሰኞቹ ከሦስት ተከታታይ ሽንፈት በኋላ ድል ሲታጎናፅፍ ስሑል ሽረን ከሊጉ የመሰናበቱን ነገር…

ሪፖርት | ኢትዮ ኤሌክትሪክ ወሳኝ ድል አሳክቷል

ኢትዮ ኤሌክትሪኮች የጦና ንቦችን 1-0 በማሸነፍ ከአምስት ተከታታይ ጨዋታ በኋላ ወደ ድል ተመልሰዋል:: የ32ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ…

ሪፖርት | ቡናማዎቹ ወሳኝ ነጥብ ጥለዋል

ኢትዮጵያ ቡና ከሊጉ ከወረደው ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርስቲ ጋር ያደረጉትን ጨዋታ ያለ ጎል ማጠናቀቃቸውን ተከትሎ ከመሪው መድን…

ሪፖርት | አዳማ ከተማ ወሳኝ ሦሰት ነጥብ አሳክቷል

አዳማ ከተማን ከሀዲያ ሆሳዕና ያገናኘው የረፋዱ ጨዋታ በረከት ወልደዮሐንስ በራሱ መረብ ላይ ባሳረፋት ግብ ለአዳማ ከተማ…

ሪፖርት | አርባ ምንጭ ከተማ ድል ቀንቶታል

አዞዎቹ ከተከታታይ ስምንት ጨዋታዎች በኋላ በአህመድ ሁሴን ሁለት ግቦች የጣና ሞገዶቹን በማሸነፍ ከናፈቃቸው ድል ጋር ታርቀዋል።…

ሪፖርት | ኢትዮጵያ መድን ሦስት ነጥብን ከሦስት ጎል ጋር ከሲዳማ ቡና ላይ አሳክቷል

ኢትዮጵያ መድኖች 3ለ0 በሆነ ውጤት ሲዳማ ቡናን በመርታት ተከታያቸው ኢትዮጵያ ቡና ነገ ጨዋታውን ከማድረጉ በፊት ያላቸውን…

ሪፖርት | የሳምንቱ የመጨረሻ ጨዋታ ሀዋሳ ከተማ እና ፋሲል ከነማን ነጥብ አጋርቷል

ሁለት ቀይ ካርዶችን ባስመለከተን በምሽቱ ጨዋታ አፄዎቹ በመጨረሻ ደቂቃ ባስቆጠሩት ግብ ከ ሀይቆቹ ጋር 1-1 በሆነ…

ሪፖርት | መቐለ 70 እንደርታ ከአምስት ጨዋታዎች በኋላ የድል ረሀባቸውን አስታግሰዋል

ሁለቱን ላለመውረድ ትንቅንቅ እያደረጉ የሚገኙ ክለቦችን ባገናኘው መርሃግብር መቐለ 70 እንደርታ 2ለ1 በማሸነፍ የዓመቱ ስምንተኛ ድላቸውን…

ሪፖርት | ወላይታ ድቻ እና መቻል ነጥብ ተጋርተዋል

መቻሎች በመጨረሻ ደቂቃ ባስቆጠሩት ግብ ከጦና ንቦች ጋር 1-1 በሆነ ውጤት ነጥብ መጋራት ችለዋል። 31ኛ ሳምንት…

ሪፖርት | አዳማ ከተማ ከወራጅ ቀጠናው ለመውጣት በሚደረገው ከባድ ትንቅንቅ ውስጥ አለሁ ብሏል

አዳማ ከተማ በሁለተኛው አጋማሽ ውጤታማ ባደረጉት ቅያሪዎች ታግዞ በነቢል ኑሪ ሁለት ጎሎች ኢትዮጵያ ንግድ ባንክን 2ለ0…