የጅማ አባጅፋር እግድ በገደብ መነሳቱ በተጫዋቾቹ አቤቱታ አስነሳ

ለተጫዋቾች ለወራት ደሞዝ አለመክፈሉን ተከትሎ በፌዴሬሽኑ እግድ ተጥሎበት የቆየው ጅማ አባጅፋር እግዱ በገደብ መነሳቱ ቅሬታ አስነስቷል።…

ኢትዮጵያ ቡና ሁለት ወጣት ተጫዋቾችን አስፈረመ

በርከት ያሉ ተጫዋቾችን ለዘንድሮ የውድድር ዓመት ማስፈረም የቻለው ኢትዮጵያ ቡና የሁለት ወጣት ተጫዋቾችን ዝውውር አጠናቋል። አማካዩ…

ኢትዮጵያ ቡና በክረምቱ ካስፈረመው ተጫዋቹ ጋር በስምምነት ተለያየ

ኢትዮጵያ ቡና ለ2012 የውድድር ዘመን ካስፈረማቸው ተጫዋቾች መካከል ከብስራት ገበየሁ ጋር በስምምነት መለያየቱ ታውቋል። የመስመር አጥቂው…

ኢትዮጵያ ቡና ከመከላከያ ጋር የተለያየውን አማካይ አስፈረመ

ኢትዮጵያ ቡናዎች ከቀናት በፊት ከመከላከያ ጋር በስምምነት የተለያየው የአማካይ ሥፍራ ተጫዋቹ ፍቅረየሱስ ተ/ብርሃንን አስፈርመዋል። የቀድሞው የኤሌክትሪክ…

ደደቢት ሁለት ተጫዋቾች አስፈረመ

በከፍተኛ ሊጉ በርካታ ዝውውሮች ካደረጉት ክለቦች በግንባር ቀደምትነት የሚጠቀሱት ደደቢቶች የቀድሞ ተጫዋቻቸው ዮሐንስ ፀጋይ እና ተከላካዩ…

የጅማ አባጅፋር እገዳ በጊዜ ገደብ ተነስቷል

የዲስፕሊን ኮሚቴው የጅማ አባጅፋርን እገዳ በጊዜ ገደብ አንስቷል። ከወር በፊት ጅማ አባጅፋሮች ከይስሃቅ መኩርያ እና ከሌሎች…

ሰበታ ከተማ ሦስት የውጪ ዜጎች አስፈረመ

በአሰልጣኝ ውበቱ አባተ እየተመሩ በርካታ ተጫዋቾችን እያዘዋወሩ የሚገኙት ሰበታ ከተማዎች አንድ ዩጋንዳዊ እና ሁለት ቡርኪናፋሷዊ ተጫዋቾችን…

ጅማ አባጅፋር ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ

ጋናዊው ግዙፍ አጥቂ ያኩቡ መሀመድ ለአንድ ዓመት በሚቆይ ውል የጅማ አባጅፋር ተጫዋች ሆኗል፡፡ በአራት የተለያዩ ሀገራት…

ጅማ አባጅፋር ተጨማሪ ተጫዋች አስፈረመ

ወንድማገኝ ማርቆስ ጅማ አባጅፋርን ተቀላቅሏል፡፡ ባለፈው ውድድር ዓመት በከፍተኛ ሊግ ለጅማ አባ ቡና በመጫወት ያሳለፈው ተጫዋቹ…

ወላይታ ድቻ ሁለት ተጫዋቾች አስፈረመ

ወላይታ ድቻ የቀድሞው ተከላካዩ አናጋው ባደግን ወደ ክለቡ ሲመልስ አጥቂው ዳንኤል ዳዊትን የግሉ አድርጓል፡፡ በግራ እና…