በደቡብ ፖሊስ የአንድ ዓመት ቆይታ የነበረው የተከላካይ አማካዩ ዮናስ በርታ ዛሬ የአዳማ ከተማ አዲስ ፈራሚ ሆኗል፡፡…
ዝውውር
ሴቶች ዝውውር | ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ተጨዋች ማስፈረሙን ቀጥሏል
በአሰልጣኝ ብርሃኑ ግዛው የሚመሩት ኢትዮጽያ ንግድ ባንኮች ዛሬ የአንድ ተጨዋች ዝውውር ሲያጠናቅቁ የነባር ተጨዋችም ውል አድሰዋል።…
ደቡብ ፖሊስ ተጨማሪ ተጫዋች አስፈረመ
ደቡብ ፖሊስ የአጥቂ አማካዩ ቴዲ ታደሰን በአንድ ዓመት ውል አስፈርሟል፡፡ ቴዲ በባህርዳር ከተማ የእግር ኳስ ህይወቱን…
ደደቢቶች የአራት ተጫዋቾች ዝውውር አጠናቀቁ
አሰልጣኝ ጌታቸው ዳዊትን የቀጠሩት ደደቢቶች የዳንኤል አድሐኖም፣ ሃፍቶም ቢሰጠኝ፣ ክብሮም ግርማይ፣ እና ክፍሎም ሐጎስን ዝውውር አጠናቀዋል።…
አማኑኤል ገብረሚካኤል ከምዓም አናብስት ጋር ለመቆየት ተስማምቷል
ስሙ ከበርካታ ክለቦች ጋር ሲያያዝ የቆየው አማኑኤል ገብረሚካኤል በመጨረሻም ከመቐለ ጋር ለመቆየት ተስማምቷል። ከመቐለ 70 እንደርታ…
ሲዳማ ቡና ሁለት ተጫዋቾችን አስፈረመ
ሲዳማ ቡና በዛሬው ዕለት የሁለት ተጫዋቾችን ዝውውር በመፈፀም የአዳዲስ ተጫዋቾቹን ብዛት አምስት ሲያደርስ ፀጋአብ ዮሴፍ እና…
ወላይታ ድቻ የአማካይ ስፍራ ተጫዋች አስፈርሟል
የጦና ንቦቹ እድሪስ ሰዒድን የክለቡ አምስተኛ ፈራሚ በማድረግ ወደ ቡድኑ ቀላቅሏል። በዓምናው የውድድር ዘመን በትውልድ ከተማው…
ደቡብ ፖሊስ አስረኛ አዲስ ተጫዋቹን አስፈረመ
ደቡብ ፖሊስ አስጨናቂ ፀጋዬን ከአርባምንጭ ከተማ አስረኛ አዲስ ተጫዋች በማድረግ አስፈርሟል፡፡ የተከላካይ አማካይ ስፍራ ተጫዋቹ ከአርባ…
አርባምንጭ ከተማ የሦስት ተጫዋቾች ዝውውር አጠናቀቀ
በአዲሱ ፎርማት መሰረት ፕሪምየር ሊጉን በድጋሚ የተቀላቀለው አርባምንጭ ከተማ ተጫዋቾችን ማስፈረም ጀምሯል። በዘንድሮ ውድድር ዓመት በነቀምቴ…
ሲዳማ ቡና ሙሉቀን ታሪኩን አስፈረመ
ሲዳማ ቡና የክለቡ ሦስተኛ ፈራሚ በማድረግ አጥቂው ሙሉቀን ታሪኩን አስፈርሟል፡፡ የቀድሞው የፋሲል ከነማ አጥቂ ከባህር ዳር…

